Fana: At a Speed of Life!

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ለስድስት ወራት የሚቆይ ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረሰን ስርጭት ለመግታት ለስድስት ወራት የሚቆየው ንቅናቄ ዛሬ ጀምሯል። ንቅናቄው በመዘናጋት ምክንያት ወደ ከፍተኛ ሀገራዊ አደጋ እየተሸጋገረ ያለውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት መግታትን አላማ ያደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር…

አምባሳደር ታዬ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በትግራይ ክልል እያደረገ ለሚገኘው የሰብዓዊ ድጋፍ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ የተመድ ተጠሪ ላቲሺያ ኮርቱዋ ጋር ተወያይተዋል። በዚህ ወቅት አምባሳደር ታየ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በትግራይ…

በምስራቅ ሸዋ ዞን በቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት የተገነባው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በ20 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው 'ኢፈ ሊበን' ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ። በምርቃት ስነ ስርዓቱ ላይ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ የኦሮሚያ ክልል…

በመተከል ዞን አዲስ የሚመረጡ የስራ ኃላፊዎች ሕዝብ መምራት የሚችሉት በሕዝብ ተቀባይነት ያገኙ ብቻ መሆናቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተቋቋመው ግብረ ሃይል የመተከልን ዞን የጸጥታና የሕግ ማስከበር ስራ ከተረከበ በኋላ በዞኑ አንጻራዊ ሠላም ሰፍኗል፤ የዜጎች የጸጥታ ስጋትም ቀንሷል ተባለ። የጸጥታና የሕግ ማስከበር ስራውን በአንድ ወር…

ኤጀንሲው በረቂቅ ደረጃ ባዘጋጀው የሪፎርም ሠነዶች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ህብረት ሥራ ኤጀንሲ በረቂቅ ደረጃ ባዘጋጀው የሪፎርም ሠነዶች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው። ለሪፎርሙ ምሉዕነት ግብዓቶችን የማሰባሰብ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉም ነው የተገለጸው። በዚህ መድረክ…

የመገናኛ ብዙሃን ረቅቅ አዋጅ በአንጻራዊነት የሚታየውን የሚዲያ ነጻነት በተሻለ የሚያጠናክር የህግ ማእቀፍ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመገናኛ ብዙሃን ረቅቅ አዋጅ በአንጻራዊነት የሚታየውን የሚዲያ ነጻነት በተሻለ የሚያጠናክር የህግ ማእቀፍ መሆኑ ተገለፀ። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግና ፍትህ ዴሞክራሲያዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በረቂቁ ላይ በሚነሱ ጥያቄዎች ዙሪያ…

የፌደራል፣ የክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ፖሊስ ኮሚሽነሮች የጋራ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል፣ የክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ፖሊስ ኮሚሽነሮች 12ኛውን የጋራ ጉባዔያቸውን በቢሾፍቱ ከተማ እያካሄዱ ነው። በኮሚሽነሮቹ የጋራ ጉባዔ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተገኙ ሲሆን÷ የፌደራል ፖሊስ…

በመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች እስካሁን 9 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ድጋፍ መሠብሰቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች እስካሁን 9 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ድጋፍ መሠብሰቡን የክልሉ ድጋፍ አሰባሳቢ ዐቢይ ኮሚቴ አስታወቀ የክልሉ ግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ኃላፊ እና በመተከል ዞን የተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አሰባሳቢ ዐብይ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ…

በአማራ ክልል ለተፈናቀሉና በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ለተጎዱ ዜጎች 413 ሺህ ኩንታል የምግብ እህል በየወሩ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ለተፈናቀሉና በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ለተጎዱ 3ሚሊየን ዜጎች 413 ሺህ ኩንታል የምግብ እህል በየወሩ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን የክልሉ የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ፕሮግራምልዩ ድጋፍ የሚሹ አካባቢዎች ማስተባበሪያ ኮሚሽን…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለፓርላማ የሰጧቸውን ምላሾች የያዘ ኤሌክትሮኒክ መጽሐፍ ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለፓርላማ የሰጧቸውን ምላሾች የያዘ ኤሌክትሮኒክ መጽሐፍ ይፋ ተደረገ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኅዳር 21 ቀን 2013 ዓ.ም ለፓርላማ የሰጧቸውን ምላሾች የያዘ ኤሌክትሮኒክ መጽሐፍ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት…