ኮሮናቫይረስ ቻይና የለገሰችው የመጀመሪያው የኮሮናቫይረስ ክትባት ዚምባብዌ ገባ Abrham Fekede Feb 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የለገሰችው የመጀመሪያው ዙር የኮሮና ቫይረስ ክትባት ዛሬ ጠዋት ዚምባብዌ ዋና ከተማ ሐራሬ መግባቱ ተሰምቷል፡፡ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ኮንስታቲኖ ቺዌንጋ፤ ሮበርት ጋብሬል ሙጋቤ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን በመገኘት ድጋፉን ተቀብለዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ የፓርቲውን ማኒፌስቶ እና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት ይፋ አደረጉ Tibebu Kebede Feb 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት ለጋራ ብልጽግና" በሚል መሪ ቃል የምርጫ 2013 የብልጽግና ፓርቲ ማኒፌስቶ እና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት ይፋዊ የእውቅና መድረክ በሸራተን አዲስ ተካሂዷል፡፡ የዕውቅና መድረኩን በእንኳን ደህና መጣችሁ የከፈቱት…
የሀገር ውስጥ ዜና ቱርክ በኢትዮጵያ በተጨማሪ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የመሰማራት ፍላጎት አላት – የቱርክ አምባሳደር Abrham Fekede Feb 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱርክ በኢትዮጵያ በተጨማሪ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የመሰማራት ፍላጎት እንዳላት በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር ያፕራቅ አልፕ ተናገሩ፡፡ ቱርክ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ያፈሰሰችው መዋዕለ ነዋይ 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር እንደሚደርስ መረጃዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ሶስት የልማት ድርጅቶች ባለፉት ስድስት ወራት ከ200 ሚሊየን በላይ አተረፉ Tibebu Kebede Feb 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማምረቻና ኢነርጂ ዘርፍ የተሰማሩ ሶስት የልማት ድርጅቶች በመጀመሪያው አጋማሽ ዓመት ከ200 ሚሊየን ብር በላይ አተረፉ። በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ኤጀንሲ ሥር ካሉት የልማት ድርጅቶች መካከል ሶስት የልማት ድርጅቶች ባለፉት…
ፋና 90 በዛሬው ዕለት የተመረቁ እና የተጀመሩ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች ዙሪያ የአካባቢው ነዋሪዎች አስተያየት Abrham Fekede Feb 14, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=sBo2RqOAlQc
ፋና 90 የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችአካባቢውን ይበልጥ በኢኮኖሚ ለማስተሳሰር የሚገነቡ ወሳኝ መሰረተ ልማቶች ናቸው- ም/ጠ/ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን Abrham Fekede Feb 14, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=cs2azVYU6p8
ፋና 90 “የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች እምቅ ተፈጥሯዊ አቅምን ለመጠቀም የሚያስችሉ ናቸው”ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ Abrham Fekede Feb 14, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=JbMck1DjUGs
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኤጀንሲ ከ6 ሺህ በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ Abrham Fekede Feb 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኤጀንሲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 6ሺህ 891 ተማሪዎች አስመረቀ ። በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይና የአዲስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመስቀል አደባባይ የፓርኪንግ ፕሮጀክት 90 በመቶ ተጠናቀቀ Abrham Fekede Feb 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሁለት ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነባ ያለው የመስቀል አደባባይ የፓርኪንግ ፕሮጀክት 90 በመቶ መጠናቀቁ ተገለጸ። በግንባታ ስራ ላይ ለተሳተፉ ሰራተኞችና ባለድርሻ አካላት የምስጋና መርሃ ግብር ተካሂዷል። ከሁለት ቢሊዮን ብር በላይ…
ስፓርት ለ20 የአትሌቲክስ ዳኞች 1ኛ ደረጃ የዓለም አትሌቲክስ ሰርተፊኬት ተሰጠ Abrham Fekede Feb 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ20 የአትሌቲክስ ዳኞች የአንደኛ ደረጃ የዓለም አትሌቲክስ ሰርተፊኬት ተሰጠ፡፡ ሰርተፊኬቱ ሲሰጥ በኢትዮጵያ የአትሌቲክስ ዳኝነት ታሪክ ለ3ኛ ጊዜ መሆኑን የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ገልጿል፡፡ የአትሌቲክስ ዳኞቹ ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች…