የተመድ የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር በትግራይ ክልል የተካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ በተመለከተ የሰጡት መግለጫ አግባብነት የሌለውና አድሏዊ ነው…
አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መቀመጫቸውን በአውሮፓ ያደረጉ ኢትዮጵያውያን ተቋማት በትግራይ ክልል የተካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ በተመለከተ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር የሰጡት መግለጫ አግባብነት የሌለውና የኮሚሽኑን ተዓማኒነት ጥያቄ ውስጥ…