Fana: At a Speed of Life!

የተመድ የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር በትግራይ ክልል የተካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ በተመለከተ የሰጡት መግለጫ አግባብነት የሌለውና አድሏዊ ነው…

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መቀመጫቸውን በአውሮፓ ያደረጉ ኢትዮጵያውያን ተቋማት በትግራይ ክልል የተካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ በተመለከተ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር የሰጡት መግለጫ አግባብነት የሌለውና የኮሚሽኑን ተዓማኒነት ጥያቄ ውስጥ…

ሽልማቱ የመከላከያ ሰራዊት ለቀጠናው ሰላም ላበረከተው አስተዋፅኦ እውቅና የሰጠ ነው – ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል ብርሃኑ ጁላ ከጂቡቲ ህዝብና መንግስት የተበረከተላቸው የሀገሪቱ የመጨረሻ ደረጃ ከፍተኛ ኒሻን የሀገር መከላከያ ሰራዊት ለቀጠናው እያበረከተ ላለው ሰላም እውቅና የሰጠ መሆኑን ገለፁ። በጁቡቲ…

ተጨማሪ 524 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው 79 ሰዎች አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ 524 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው 79 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል። ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ 5 ሺህ 381 የላቦራቶሪ ምርመራ 524 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። የጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው በኢትዮጵያ በአጠቃላይ…

አቶ አባይ ወልዱና ዶ/ር አብርሃም በቁጥጥር ስር ሲውሉ በመከላከያ ሠራዊት ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ያደረጉ እርምጃ ተወስዶባቸዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሃገርን ለመበታተን አቅደው በመከላከያ ሠራዊት ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ያደረጉ ዋነኛ የጁንታው አመራሮች እርምጃ እንደተወሰደባቸው ተገለፀ። ዋነኛ የጁንታው አመራሮች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ከሃገር መከላከያ ሠራዊቱን በማስከዳት ተግባር ላይ ተሰማርተው…

ለብሔራዊ ቡድን ዝግጅት 28 ተጫዋቾች ጥሪ ቀረበላቸው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከሁለት ወራት በኋላ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታውን የሚያደርገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በጅማ ለሚያርደርገው ዝጅግት 28 ተጫዋቾች ተጠርተዋል። አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ባደረጉት ጥሪ አመዛኞቹ ተጫዋቾች ከዚህ ቀደም ከኒጀር ባደረጉት ጨዋታ የተጠቀሙባቸው…

ሱዳን የባለሙያዎቹ የተጨማሪ ሃላፊነት ቢጋር ካልተዘጋጀ በቀር ውይይት መካሄድ አይችልም የሚል አቋም መያዟ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን የውጭ ጉዳይ እና የውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች በዛሬው ዕለት በበይነ-መረብ ስብሰባ አካሂደዋል። ስብሰባው በደቡብ አፍሪካ የዓለምአቀፍ ግንኙነትና ትብብር ሚኒስትር እና የኣፍሪካ ህብረት አስፈጻሚ ምከር ቤት ሊቀመንበር ሰብሳቢነት…

ሊዲያ ታፈሰ ብቸኛዋ ሴት የመሀል ዳኛ በመሆን የወንዶችን የቻን የአፍሪካ ዋንጫ ትመራለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በካሜሮን አዘጋጅነት የሚካሄደው የቻን የአፍሪካ ዋንጫ የሚመሩ ዳኞችን የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ይፋ አድርጓል። የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዳኞች ኮሚቴ ከ31 ሀገራት 47 ዋና ዳኞች ፣ ረዳት ዳኞች እና የቪዲዮ ረዳት ዳኞችን መርጧል።…

በመተከል ዞን የተፈጠረውን የፀጥታ ችግር ለመፍታት በአመለካከት ላይ ሰፊ ስራ መስራት እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን የተፈጠረውን የፀጥታ ችግር ከመሰረቱ ለመፍታት በአመለካከት ላይ ሰፊ ስራ መስራት እንደሚያስፈልግ የአካባቢው ነዋሪዎች አሳሰቡ። በፌዴራል መንግስት ተቋቁሞ የሕግ የበላይነት በማስከበር ላይ የሚገኘው ግብረ ኃይል ከመተከል ዞን ምሁራን ጋር…

በጃፓን ሌላ አይነት የኮሮና ቫይረስ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በጃፖን ሌላ አይነት የኮሮና ቫይረስ መገኘቱን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በብሪታኒያ እና ደቡብ አፍሪካ ከተገኘው የኮሮና ቫይረስ ጋር በከፊል ተመሳሳይነት ያለው ቫይረስ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል። የጃፓን የጤና ሚኒስቴር ቫይረሱ ከብራዚል…

የጋምቤላ ክልል ወጣት የሴራ ፖለቲካ አራማጆችን በዝምታ አይመለከቱም –  የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ሰብሳቢ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ወጣት የሴራ ፖለቲካ አራማጆችን በዝምታ አይመለከቱም ሲል የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ሰብሳቢ ወጣት ራች ጎች ገለጸ። የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ የውይይት መድረክ ትናንት ተካሂዷል። ከአሁን በፊት በነበረው የፖለቲካ…