የሀገር ውስጥ ዜና የጋምቤላ ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤውን አካሄደ Feven Bishaw Jan 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት 5ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ዛሬ አካሂዷል። ጉባኤው በነበረው የአንድ ቀን ቆይታ በክልሉ በየእርከኑ የሚገኙ የምክር ቤቱ አባላት የሕዝብ ተወካዮችን ብዛት ለመወሰን የወጣ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና የካሊድ ዲጆ መስኖ የልማት ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ Feven Bishaw Jan 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ የሚገነባው የካሊድ ዲጆ መስኖ የልማት ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ። ፕሮጀክቱን የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ፣የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮሚቴው በሰብዓዊና ማህበራዊ ቀውሶች ምላሽ አሰጣጥ እና የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ የማቋቋም ሂደት ላይ አቅጣጫ አስቀመጠ Tibebu Kebede Jan 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ አስቸኳይ ጊዜ አስተባባሪ ማዕከል ዘርፈ ብዙ ምላሽ ሰጪ የሚኒስትሮች ኮሚቴ በሰብዓዊና ማህበራዊ ቀውሶች ምላሽ አሰጣጥ ተግባራትን ላይ በመምከር አቅጣጫ አስቀመጠ። ኮሚቴው በህግ ማስከበር ሂደቱ ለተከሰቱ ሰብዓዊና ማህበራዊ ቀውሶች ምላሽ አሰጣጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጤና ሚኒስቴር እና የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት ተስማሙ Tibebu Kebede Jan 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር እና የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በጋራ ስለሚሰሯዋቸው ስራዎች መከሩ። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ፥የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶ/ር ሳሙኤል ኡርቃቶ እና የሁለቱ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች አመራሮች በተገኙበት…
ስፓርት 3ኛው ዙር የከተማ አቀፍ የሰላም ንቅናቄ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በቦሌ ክፍለ ከተማ ተካሄደ Tibebu Kebede Jan 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 3ኛው ዙር የከተማ አቀፍ የሰላም ንቅናቄ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስፖርት ኮሚሽን አዘጋጅነት በቦሌ ክፍለ ከተማ ተካሄደ። የአካል ብቃት እንቅስቃሴው አምቼ መነሻውን አድርጎ ወደ ቦሌ በሚወስደው የቀለበት መንገድ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ሞሃመድ ሸሪፍ አብደላ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Jan 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢፌዴሪ አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ሞሃመድ ሸሪፍ አብደላ ጋር ተወያዩ። በሁለቱ ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት እና በድንበር አካባቢዎች ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱም አምባሳደር…
የሀገር ውስጥ ዜና ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የጅቡቲን የመጨረሻ ከፍተኛ ወታደራዊ ኒሻን ተሸለሙ Tibebu Kebede Jan 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ከጂቡቲ መከላከያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ዘካሪያ ሼህ ኢብራሂም የሃገሪቱን የመጨረሻ ከፍተኛ ወታደራዊ ኒሻን ተበረከተላቸው። በኒሻን ማልበስ ስነስርዓቱ የተገኙት የሰላም ማስከበር…
የሀገር ውስጥ ዜና ተጨማሪ 220 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ11 ሰዎች ህይወት አልፏል Tibebu Kebede Jan 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ3 ሺህ 952 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 220 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤኔ ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህን ተከትሎም በአጠቃላይ 127 ሺህ 792 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸውም ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው።…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ከፐብሊክ ዲፕሎማሲ ክላስተር አስተባባሪዎች ጋር ተወያዩ Abrham Fekede Jan 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን የክላስተር አስተባባሪዎች ጋር ተገናኝተው ተወያዩ። አቶ ደመቀ በውይይታቸው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለተሰብሳቢዎቹ ዝርዝር ገለፃ አድርገዋል። የውይይቱ ዋና…
የሀገር ውስጥ ዜና ስብሃት ነጋን ጨምሮ በቁጥጥር ስር የዋሉ ዘጠኝ የጁንታው አመራሮች አዲስ አበባ ገቡ Abrham Fekede Jan 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የጥፋት ስትራቴጂስቱና ዋነኛው የጁንታ መሪ ስብሃት ነጋን ጨምሮ በቁጥጥር ስር የዋሉ ዘጠኝ የጁንታው አመራሮች አዲስ አበባ ገብተዋል። የሀገር መከላከያ ሰራዊት የጥፋት ስትራቴጂስቱና ዋነኛው የጁንታ መሪ ስብሃት ነጋን ጨምሮ ሌሎች የጥፋት ቡድኑ አመራሮች…