Fana: At a Speed of Life!

የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ  የማህበረሰብ አገልግሎት ስልጠና አላማውን ያሳካ ነው-የስልጠናው አስተባባሪዎችና አሰልጣኞች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ  የማህበረሰብ አገልግሎት ስልጠና አላማውን ያሳካ መሆኑን  የስልጠናው አስተባባሪዎችና  አሰልጣኞች ተናገሩ  ። በአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ  የማህበረሰብ አገልግሎት ሰልጣኞችን እያሰለጠኑ  የሚገኙ…

የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ስፖርት በሁሉም ስፍራ እንዲደርስ እየተሰራ ነው  – የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ስፖርት በሁሉም ስፍራ ደርሶ አብሮነትን ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን ገለጸ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስፖርት ኮሚሽን ከሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር ጋር በመተባበር “አብሮነታችን ለሀገራችን…

የዕጩዎች ምዝገባ ማከናወን የተራዘመባቸው ክልሎችን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መግለጫ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዕጩዎች ምዝገባ ማከናወን የተራዘመባቸው ክልሎችን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መግለጫ ሰጥቷል። ሙሉ መግለጫው እንደሚከተው ቀርቧል፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባስቀመጠው የጊዜ ሠሌዳ መሠረት ለ6ተኛው ሀገር ዐቀፍ ምርጫ…

በ24 ሰዓት ውስጥ አራት ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገንዘብ አባዝተን እንሠጣለን በማለት ሲያጭበረብሩ የነበሩ ሁለት ካሜሮናውያንን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ…

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ከብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ጋር በመተባበር በ24 ሰዓት ውስጥ አራት ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገንዘብ አባዝተን እንሠጣለን በማለት ሲያጭበረብሩ የነበሩ ሁለት ካሜሮናውያንን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገለፀ፡፡…

ባይደን በሜክሲኮ የሚገኙ ጥገኝነት ጠያቂ ስደተኞች ወደ አሜሪካ እንዲገቡ ሊፈቅዱ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር በሜክሲኮ የሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ ጥገኝነት ጠያቂ ስደተኞችን ወደ አሜሪካ እንዲገቡ ሊፈቅድ ነው፡፡ የአዲሱ ፕሬዚዳንት አስተዳደር በሜክሲኮ የሚገኙ ስደተኞችን ጉዳይ በማየት ወደ አሜሪካ የማስገባት ሂደት…

በትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ የምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ስርጭት እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ የምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ስርጭት እንደቀጠለ ነው፡፡ እስካሁንም በ32  ወረዳዎች በሚገኙ 92 የስርጭት ጣቢያዎች እየተካሄደ መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በተመሳሳይም ድጋፉ በክልሉ…

በኦሮሚያ የተለያዩ ከተሞች የፅዳት ዘመቻ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ የተለያዩ ከተሞች የፅዳት ዘመቻ ተካሄደ፡፡ የዜግነት አገልግሎት የፅዳት ዘመቻው ዛሬ ከጠዋቱ 12፡00 ጀምሮ በተለያዩ የዞንና የወረዳ ከተሞች መፈፀሙ ተገልጿል፡፡ በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ…

የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን አስመረቁ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ ቀብሪ ደሀር ፣ ወለጋ እና አርሲ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቻቸውን አስመረቁ፡፡ ጅማ ዩኒቨርስቲ እና ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመርቀዋል፡፡ ጅማ ዩኒቨርስቲ በሁለተኛ ዙር በተለያዩ…

የሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሠልጠኛ ት/ቤት የ15ኛ ሞተራይዝድ ሠላም አስከባሪ ሻለቃን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ጦሯን ለዓለም አቀፍ የሠላም ማስከበር ተልዕኮ ማዝመቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት የ15ኛ ሞተራይዝድ ሠላም አስከባሪ ሻለቃን ዛሬ አስመርቋል፡፡ ሕግን…

ተመድ እና አሜሪካ በትግራይ ክልል ለሚደረገው የመልሶ ግንባታ እና ሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦት ከመንግስት ጋር ለመስራት ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና አሜሪካ በትግራይ ክልል ለሚደረገው የመልሶ ግንባታ እና ሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦት ከኢፌዴሪ መንግስት ጋር በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ እና…