ዓለምአቀፋዊ ዜና በኢንዶኔዥያ 50 ተጓዦችን ይዞ ሲበር የነበረ ቦይንግ 737 የደረሰበት አልታወቀም Abrham Fekede Jan 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በኢንዶኔዥያ 50 ተጓዦችን አሳፍሮ ሲበር የነበረው ንብረትነቱ የስሪዊጃያ አየር መንገድ የሆነ ቦይንግ 737 አውሮፕላን የደረሰበት አልታወቀም፡፡ አውሮፕላኑ ከኢንዶኔዥያ ዋና ከተማ ጃካርታ ከተነሳ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ነው መሰወሩ የተነገረው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በታሪክ ላይ ተገቢውን እሳቤ መያዝ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ጉልህ ፋይዳ አለው -የሰላም ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል Abrham Fekede Jan 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በታሪክ ላይ ትክክለኛውን ነገር መያዝ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ፋይዳው የጎላ መሆኑን የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ገለጹ። በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት “የሰላም ወግ፤ ብሔራዊ መግባባት ለዘላቂ ሰላም ግንባታ” በሚል መሪ ሃሳብ…
የሀገር ውስጥ ዜና አንደኛው ዙር የምክንያታዊ ወጣቶች ውይይት መድረክ በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ እየተካሄደ ነው Abrham Fekede Jan 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ወጣቶች ሊግ አዘጋጅነት በሀገር ደረጃ በከተሞች እየተካሄደ ያለው አንደኛው ዙር የምክንያታዊ ወጣቶች ውይይት መድረክ ዛሬ በአፋር ሰመራ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ከክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ ምሁራን ወጣቶች እየተሳተፋበት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል በ2013 ዓ.ም ከ4 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ሥራ እንደሚሳተፉ ተገለፀ Abrham Fekede Jan 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ2013 ዓ.ም ከ4 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ሥራ እንደሚሳተፉ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ ከንቅናቄው በፊት የክልሉ የደን ሽፋን 6 ነጥብ 5 በመቶ ነበር፤ እስካሁን በተሠራዉ ሥራም የክልሉ የደን ሽፋን…
የሀገር ውስጥ ዜና የገዳ ስርዓት በዓለም ቅርስነት የተመዘገበበት 4ኛ ዓመት በጉጂ ዞን ቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ እየተከበረ ነው Tibebu Kebede Jan 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገዳ ስርዓት በዩኔስኮ በዓለም ቅርስነት የተመዘገበበት 4ኛው ዓመት በጉጂ ዞን ቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዝግጅቶች በመከበር ላይ ነው፡፡ የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፥ የጉጂ ዞን እና የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በዓሉን በጋራ አዘጋጅተውታል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሚያ ክልል ር/መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በምዕራብ ሀረርጌ ዞን የመስኖ ልማት ስራን ጎበኙ Tibebu Kebede Jan 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በምዕራብ ሀረርጌ ዞን የመስኖ ልማት ስራን ጎብኘ፡፡ ልዑኩ በምዕራብ ሀረርጌ ዞን ጉምቢ ቦርዶዴ ወረዳ ኬንቴሪ ቀበሌ በመገኘት በመስኖ እየለማ ያለን የስንዴ ማሳ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ፕሮፌሰር ሂሩት ለአፍሪካ ህብረት የትምህርት፣ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኮሚሽነርነት በእጩነት በመቅረባቸው ድጋፋቸውን ገለጹ Tibebu Kebede Jan 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማርያም ለአፍሪካ ህብረት የትምህርት፣ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኮሚሽነርነት በእጩነት በመቅረባቸው ድጋፋቸውን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ፕሮፌሰር ሂሩት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ትዊተር ፕሬዚዳንት ትራምፕን በዘላቂነት አገደ Tibebu Kebede Jan 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትዊተር የአሜሪካውን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዘላቂነት ማገዱን አስታወቀ፡፡ ኩባንያው ፕሬዚዳንቱን ተጨማሪ የአመፅ ድርጊቶችን ሊቀሰቅስ ይችላሉ በሚል ስጋት ማህባረዊ የትስስር ገጹን እንዳይጠቀሙ ለዘለቄታው እንደከለከላቸው አስታውቋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ ለሀሠተኛ ሰነድ ማዘጋጃነት ሲውሉ የነበሩ ቲተሮችና ኮምፒውተሮች ከ5 ተጠርጣሪዎች ጋር ተያዙ Tibebu Kebede Jan 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በልደታ ክፍለ ከተማ በሀሠተኛ መንጃ ፈቃድ ሲያሽከርክር ከነበረ አሽከርካሪ በመነሳት በተሠራ ዘመቻ ለሀሠተኛ ሰነድ ማዘጋጃነት ሲውሉ የነበሩ የተለያዩ ቲተሮችና ኮምፒውተሮች ከአምስት ተጠርጣሪዎች ጋር መያዙን አስታወቀ።…
የሀገር ውስጥ ዜና የአጅማ ጫጫ መስኖ ልማት ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ Tibebu Kebede Jan 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የአጅማ ጫጫ መስኖ ልማት ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ፡፡ ፕሮጀክቱ በዞኑ አንጎለላ ጠራ ወረዳ የሚገነባ ሲሆን፥ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር እና የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር…