Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ ክልል ር/መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በምዕራብ ሀረርጌ ዞን የመስኖ ልማት ስራን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በምዕራብ ሀረርጌ ዞን የመስኖ ልማት ስራን ጎብኘ፡፡ ልዑኩ በምዕራብ ሀረርጌ ዞን ጉምቢ ቦርዶዴ ወረዳ ኬንቴሪ ቀበሌ በመገኘት በመስኖ እየለማ ያለን የስንዴ ማሳ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ፕሮፌሰር ሂሩት ለአፍሪካ ህብረት የትምህርት፣ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኮሚሽነርነት በእጩነት በመቅረባቸው ድጋፋቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማርያም ለአፍሪካ ህብረት የትምህርት፣ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኮሚሽነርነት በእጩነት በመቅረባቸው ድጋፋቸውን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ፕሮፌሰር ሂሩት…

ትዊተር ፕሬዚዳንት ትራምፕን በዘላቂነት አገደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትዊተር የአሜሪካውን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዘላቂነት ማገዱን አስታወቀ፡፡ ኩባንያው ፕሬዚዳንቱን ተጨማሪ የአመፅ ድርጊቶችን ሊቀሰቅስ ይችላሉ በሚል ስጋት ማህባረዊ የትስስር ገጹን እንዳይጠቀሙ ለዘለቄታው እንደከለከላቸው አስታውቋል፡፡…

በአዲስ አበባ ለሀሠተኛ ሰነድ ማዘጋጃነት ሲውሉ የነበሩ ቲተሮችና ኮምፒውተሮች ከ5 ተጠርጣሪዎች ጋር ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በልደታ ክፍለ ከተማ በሀሠተኛ መንጃ ፈቃድ ሲያሽከርክር ከነበረ አሽከርካሪ በመነሳት በተሠራ ዘመቻ ለሀሠተኛ ሰነድ ማዘጋጃነት ሲውሉ የነበሩ የተለያዩ ቲተሮችና ኮምፒውተሮች ከአምስት ተጠርጣሪዎች ጋር መያዙን አስታወቀ።…

የአጅማ ጫጫ መስኖ ልማት ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የአጅማ ጫጫ መስኖ ልማት ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ፡፡ ፕሮጀክቱ በዞኑ አንጎለላ ጠራ ወረዳ የሚገነባ ሲሆን፥ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር እና የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር…

የጋምቤላ ክልላዊ ምክር ቤት አምስተኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ነገ ያካሂዳል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ህዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት አምስተኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ነገ እንደሚያሂድ የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ አስታወቁ። አፈ- ጉባኤው አቶ ጁል ናንጋል ዛሬ ለኢዜአ እንደገለጹት የምክር ቤቱ አምስተኛ ምርጫ ስድስተኛ የስራ ዘመን…

የእንግሊዙ ሚኒስትር ለኮቪድ 19 የተሰራው ክትባት እንደ አዲስ የተከሰተውን ቫይረስ ላይከላከል ይችላል ሲሉ ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኮቪድ 19 የተሰራው ክትባት እንደ አዲስ የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ ላይከላከል ይችላል የሚል ስጋት እንዳላቸው አንድ የእንግሊዝ ሚኒስትር ተናገሩ ። ስማቸውን ያልተጠቀሱት ሚኒስትር እንዳሉት የተሰራው አዲሱ ክትባት በሚፈለገው ደረጃ ቫይረሱን…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዛሬ በ28 ሺህ በላይ ሴቶች እና ወጣቶችን ወደ ስራ አሰማራ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዛሬ በ28 ሺህ በላይ ሴቶች እና ወጣቶችን ወደ ስራ አሰማራ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ28 ሺህ በላይ ሴቶች እና ወጣቶች አዲስ የስራ እድል ለመፍጠር ባለፉት ሁለት ሳምንታት በሁሉም የቴክኒክ እና ሙያ…

አምባሳደር ሂሩት ለአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ዋና ፕሮቶኮል ኃላፊ የሹመት ደብዳቤያቸውን ቅጅ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂየም ብራሰልስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ በአውሮፓ ህብረት ተቋማት ኢትዮጵያን መወከል የሚያስችላቸውን የሹመት ደብዳቤ ቅጅ ለአውሮፓ ኮሚሽን ዋና የፕሮቶኮል ሃላፊ ኒኮላስ ደ ላ ግራንድቪል አቀረቡ፡፡ አምባሳደሯ እና የፕሮቶኮል ዋና…

270 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሃገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስት ህፃናትን ጨምሮ 270 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። ዛሬ ወደ ሃገር የተመለሱ ዜጎች በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት አቀባበል…