የኦሮሚያ ክልል ር/መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በምዕራብ ሀረርጌ ዞን የመስኖ ልማት ስራን ጎበኙ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በምዕራብ ሀረርጌ ዞን የመስኖ ልማት ስራን ጎብኘ፡፡
ልዑኩ በምዕራብ ሀረርጌ ዞን ጉምቢ ቦርዶዴ ወረዳ ኬንቴሪ ቀበሌ በመገኘት በመስኖ እየለማ ያለን የስንዴ ማሳ…