Fana: At a Speed of Life!

የምስራቅ ኢትዮጵያ አጎራባች ክልሎች ገለልተኛ የመንግሥት ተቋማት በሚፈጠርበት ሁኔታ በጅግጅጋ ከተማ እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ ኢትዮጵያ አጎራባች ክልሎች ገለልተኛና ከፖለቲካ ነጻ የሆኑ የህዝብ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት በሚፈጠርበት ሁኔታ የሚወያዩበት መድረክ በሶማሌ ክልል ርዕሰ መዲና በጅግጅጋ ከተማ ተጀመረ። በምክክር መድረኩ ላይ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽንና…

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በትግራይ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተለያዩ ችግሮች ለተፈናቀሉ ወገኖች 15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በትግራይ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተለያዩ ችግሮች ለተፈናቀሉ ወገኖች የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ ቅዱስ ሲኖዶስ በትግራይ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች በተከሰተው ወቅታዊ…

በምዕራብ ጉጂ ዞን የሠላም አማራጭ የተቀበሉ 436 የኦነግ ሸኔ አባላት ከህዝብ ጋር እንዲቀላቀሉ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 05፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦነግ ሸኔ ቡድን አባላት የነበሩና የሠላም አማራጭ የተቀበሉ 436 ግለሰቦች ሥልጠና በመወስድ ከህዝብ ጋር እንዲቀላቀሉ መደረጉን የምዕራብ ጉጂ ዞን ጸጥታና አስተዳደር ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጽህፈት ቤቱ ሀላፊ አቶ ደስታ ኢታና እንዳሉት የዞኑ…

በአማራ ክልል የአድዋ ድል በዓልን ለማክበር ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል 125ኛውን የአድዋ ድል በዓል የካቲት 21 ቀን 2013 ዓ.ም በድምቀት ለማክበር ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የክልሉ መንግስት አስታወቀ፡፡ የክልሉ የሰራተኞችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊና የአድዋ ድል በዓል አብይ ኮሚቴ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአንዳንድ የአገልግሎት ዘርፎች ላይ የዋጋ ማሻሻያ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2013(ኤፍ በ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአንዳንድ የአገልግሎት ዘርፎች ላይ የዋጋ ማሻሻያ ማድረጉን አስታውቋል። ባንኩ ማሻሻያ ያደረገው በብድር ወለድ ምጣኔና በዓለም አቀፍ የባንክ አገልግሎቶቹ ላይ ነው። የዋጋ ማሻሻያውን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ…

ከአዲሱ ገበያ – በቀጨኔ – ሽሮሜዳ – መገናኛ የሚያልፈው መንገድ ግንባታ መጓተት በእንቅስቃሴያቸው ላይ ችግር እየፈጠረ መሆኑን…

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከአዲሱ ገበያ - በቀጨኔ - ሽሮሜዳ አድርጎ መዳረሻውን መገናኛ የሚያደርገው የቀለበት መንገድ ግንባታ በታቀደለተ ጊዜ ባለመጠናቀቁ በአካባቢው ነዋሪዎች የዕለት ተዕለት ኑሮ ላይ ችግር እየፈጠረ መሆኑን አስተያየት ሰጭዎች ተናገሩ።…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ከተመድ የልማት ፕሮግራም የአፍሪካ ቀጠናዊ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም የአፍሪካ ቀጠናዊ ዳይሬክተር አሁና ኢዚያኮንዋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ምክትል ከንቲባዋ በፌስቡክ ገጻቸው ላይ ከዳይሬክተሯ ጋር ተገናኝተው ጥሩ እና ጠቃሚ ውይይት…