Fana: At a Speed of Life!

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ክለሳ መደረጉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ክለሳ መደረጉን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው የዘርፉ ተሳታፊዎች ትርፍ ህዳግ እንዲሻሻል መንግስት በሰጠው…

ተጨማሪ 345 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ 4 ሺህ 240 የላቦራቶሪ ምርመራ 345 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው ተረጋግጧል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 127 ሺህ 572 ደርሷል። በሌላ በኩል 161 ሰዎች ከቫይረሱ ያገገሙ…

የ2013 ቶታል ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመጪው እሁድ ለሚካሄደው የ2013 ቶታል ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር የዝግጅት ሥራ መጠናቀቁ ተገለጸ። የኮቪድ-19 ቅድመ ጥንቃቄዎችን ታሳቢ በማድረግ ጥር 2 ቀን 2013 ዓ.ም የሚካሄደው 20ኛው ቶታል ታላቁ ሩጫ 12 ሺህ…

ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በግማሽ በጀት ዓመቱ ውስጥ በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ከ1ነጥብ3 ቢሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በግማሽ በጀት ዓመቱ ውስጥ በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ከ1ነጥብ3 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡ ተገለፀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ…

ምክር ቤቱ የ200 ሚሊየን ዶላር ከወለድ ነፃ ብድርን ጨምሮ ስምምነቶችና ረቂቅ አዋጆች ይጸድቁ ዘንድ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መራ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 94ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የኢትዮጵያ የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ሲሆን…

ታላቁ ሩጫን ጨምሮ የከተራ እና የጥምቀት በዓላት በስኬት እንዲጠናቀቁ የመዲናዋ ነዋሪዎች የተለመደ ድጋፋቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመጪው ዕሁድ በአዲስ አበባ የሚካሄደው ታላቁ ሩጫን ጨምሮ የከተራ እና የጥምቀት በዓላት በስኬት እንዲጠናቀቁ የከተማው ነዋሪዎች የተለመደ ድጋፉቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጠይቋል፡፡ የገና በዓል…

ቦርዱ የ6ኛውን አገር አቀፍ የመጨረሻ የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ6ኛውን አገር አቀፍ የመጨረሻ የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ይፋ አደረገ፡፡ ቦርዱ በታህሳስ 16 ቀን 2013 ዓ.ም የቦርዱ አመራሮችና ፖለቲካ ፓርቲዎች በተገኙበት የመጪው አገር አቀፍ ምርጫን…