Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ዮናስ ዮሴፍ መቀመጫቸውን ታንዛኒያ ካደረጉ የአፍሪካ ሃገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዮናስ ዮሴፍ መቀመጫቸውን ታንዛኒያ ካደረጉ የኬንያ፣ የአንጎላና የሞሮኮ አምባሳደሮች ጋር የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱ ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል ያካሄደችውን…

አቶ ደመቀ መኮንን ከቱርክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ከቱርክ አምባሳደር ያፕራክ አልፕ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በሃገራቱ መካከል ያለው ጠንካራ የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዲሁም በባለብዙ ወገን በብዙ አጀንዳዎች ላይ…

ድሬዳዋ ከተማ ከአሰልጣኙ ጋር ተለያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ ዋና አሰልጣኝ በመሆን ሲመሩ ከቆዩት ፍስሐ ጥዑመልሳን ጋር ተለያይቷል፡፡ ድሬዳዋ ከተማን ዋና አሰልጣኝ በመሆን ያለፉት ወራትን ቡድኑን እየመሩ የቆዩት አሰልጣኝ ፍስሐ ጥዑመልሳን በዛሬው ዕለት ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይተዋል።…

የምርጫ አስፈጻሚዎች ሥልጠና በድሬዳዋ እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከሐረሪ ክልልና ድሬዳዋ አስተዳደር ለተውጣጡ የምርጫ አስፈጻሚዎች ያዘጋጀው ሥልጠና በድሬዳዋ ከተማ እየሰጠ ነው፡፡ በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ኃላፊ አቶ ዚያድ ያሲን ÷ መጪው ምርጫ ተአማኒና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ…

ፖሊስ በእነ ስብሃት ነጋ መዝገብ 113 የምስክርና በርካታ ማስረጃ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖሊስ በእነ ስብሃት ነጋ መዝገብ 113 የምስክርና በርካታ ማስረጃ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ እነ ስብሃት ነጋ ዛሬ ለሶስተኛ ጊዜ በፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ቀርበዋል፡፡ በዚህ ወቅትም ፍርድ ቤቱ የእነ ስብሃት ነጋ፣…

በመዲናዋ ለህብረተሰቡ እለታዊ የገበያ ዋጋ መረጃ የሚሰጥ አዲስ ድረ-ገፅ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለህብረተሰቡ እለታዊ የገበያ ዋጋ መረጃ የሚሰጥ አዲስ ድረ ገፅ ይፋ ሆነ። የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልፈታ የሱፍ እንደገለፁት በከተማዋ ያሉ የገበያ ማዕከላትን በማስተሳሰር በተለይ ሸማቹ ማህበረሰብ ቀጥታ በተንቀሳቃሽ…

ከተሞች በሁለተናዊ መስኮች ድርሻቸውንና እድገታቸውን ለማፋጠን በእቅድ የተመሩ ሊሆኑ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ከዩ ኤን ሀቢታት ጋር በመተባበር በክልላዊ ስፓሻል ልማት ዝግጅት የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ ዛሬ በጅግጅጋ ከተማ ተጀምሯል። በመድረኩ ላይ የፌደራል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የቻይና አዲስ ዓመትን አስመልክተው ለቻይና ህዝብና መንግስት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቻይና አዲስ ዓመትን  አስመልክተው ለቻይና ህዝብና መንግስት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቲውተር ገጣቸው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት÷ ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር የነበራትን የሁለትዮሽ…

ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ክትባት ልትሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ክትባት ለዜጎቿ ልትሰጥ መሆኑ ተነግሯል፡፡ በሃገሪቱ ሰሜናዊ ኪቩ ግዛት ውስጥ ሁለት ሰዎች በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት መዳረጋቸውን ተከትሎ በምስራቃዊ ኮንጎ ክትባት መስጠት ሊጀመር መሆኑ ተገልጿል፡፡ በሃገሪቱ…

የቶኪዮ ኦሊምፒክ ሃላፊ ዮሺሮ ሞሪ ከሃላፊነት ለቀቁ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቶኪዮ ኦሊምፒክ ሃላፊ ዮሺሮ ሞሪ ከሃላፊነት ለቀቁ፡፡ ሃላፊው ከዚህ በፊት”ሴቶች ብዙ ያወራሉ” በማለት ሴቶችን ባልተገባ መልኩ መግለጻቸው ይታወሳል፡፡ የ83 አመቱ አዛውንት “ሴት የቦርድ ሃላፊዎች ያሉበት ስብሰባ ብዙ ጊዜ ይወስዳል”…