በአዲስ አበባ ለሀሠተኛ ሰነድ ማዘጋጃነት ሲውሉ የነበሩ ቲተሮችና ኮምፒውተሮች ከ5 ተጠርጣሪዎች ጋር ተያዙ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በልደታ ክፍለ ከተማ በሀሠተኛ መንጃ ፈቃድ ሲያሽከርክር ከነበረ አሽከርካሪ በመነሳት በተሠራ ዘመቻ ለሀሠተኛ ሰነድ ማዘጋጃነት ሲውሉ የነበሩ የተለያዩ ቲተሮችና ኮምፒውተሮች ከአምስት ተጠርጣሪዎች ጋር መያዙን አስታወቀ።…