የሰላም ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል ከካናዳ ዓለም አቀፍ የልማት ሚኒስትር ካሪና ጎልድ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል ከካናዳ ዓለም አቀፍ የልማት ሚኒስትር ካሪና ጎልድ ጋር የበይነመረብ ውይይት አካሄዱ።
በትግራይ ክልል የተካሄደውን የህግ ማስከበር ሂደት ተከትሎ እየተደረገ ስላለው የሰብዓዊ ድጋፍና ክልሉን መልሶ የማቋቋም…