Fana: At a Speed of Life!

የድምፀ ወያኔ (DW international )የኦሮምኛ ቋንቋ ጋዜጠኞች ህዝብን ይቅርታ ጠየቁ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 29 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የድምፀ ወያኔ (DW international )የኦሮምኛ ቋንቋ ጋዜጠኞች ህዝብን ይቅርታ መጠየቃቸውን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የጁንታው ቡድን ልሳን የነበረው ድምፀ ወያኔ በቴሌቪዥን ጣቢያው ከወራት በፊት በኦሮሚኛ ቋንቋ…

ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የድንበር ጉዳይ በዲፕሎማሲና በውይይት እንድትፈታ ደቡብ ሱዳን አሳሰበች

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ሱዳን ከድንበር ጋር ተይይዞ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ጉዳይ በዲፕሎማሲና በውይይት እንድትፈታ አሳሰቡ። ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር በሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት አባል በሆኑት ሻምስ ል ዲን ካባሺ የተመራ ልዑክ በፅህፈት…

ኒስክ ካፒታል የኢንቨስትመንት ባንክ በኢትዮጵያ መሰማራት እንደሚፈልግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) መቀመጫውን ዋሽንግተን ያደረገው ኒስክ ካፒታል የኢንቨስትመንት ባንክ በኢትዮጵያ መሰማራት እንደሚፈልግ ገለጸ፡፡ በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም ከተቋሙ የምስራቅ አፍሪካ ቢሮ ኃላፊ ኢሬኔ ዱኩምዌናዮ ጋር…

በክልሎች የተፋሰስ ልማት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ክልሎች የተፋሰስ ልማት ስራ ተጀመረ፡፡ በኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን ለ45 ቀናት የሚቆይ የበጋ ወራት የተፋሰስ ልማት ሥራ መጀመሩን የዞኑ የእርሻ እና የተፈጥሮ ሀብት ልማት ጽህፈት ቤት አስታውቋል። የጽህፈት ቤቱ ተወካይ…

ኮቪድ-19ን በመከላከል ላይ ያተኮረ ንቅናቄ ከጥር 3 ቀን ጀምሮ ለስድስት ወራት ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ-19 ወረርሽኝን መከላከል ላይ ያተኮረ ንቅናቄ ከጥር 3 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚካሄድ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚሁ ጉዳይ ላይ የጤና ሚኒስቴር ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጋር ተወያይቷል። ለስድስት ወራት…

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር አሜሪካ በአስቸጋሪ ሰዓት በነበረችበት ወቅት ድጋፍ ላሳዩ ኢትዮጵያውያን ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በካፒቶል ሒል ጥቃት በተፈፀመበት አስቸጋሪ ሰዓት ድጋፋችሁን ለገለፃችሁ አትዮጵያውያን ልባዊ ምስጋና ይድረሳችሁ ሲሉ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ራይነር ገለፁ። የአሜሪካ ኮንግረስ የተመራጭ መራጮች ድምፅ ቆጠራ በማጠናቀቅ  ጆ ባይደን…

ትራምፕ ስልጣናቸውን እንደሚለቁ ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ለማድረግ ቃል ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ደጋፊዎቻቸው በካፒቶል ሒል ከገቡ በኋላ በዓለም መንግስታት ውግዘት የደረሰባቸው ሲሆን፤ በደረሰው ጉዳትም አንድ የካፒቶል ሒል ፖሊስን ጨምሮ…

ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ ቦታዎች ከተከሰከሱ አውሮፕላኖች ጋር በተያያዘ ቦይንግ 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ሊከፍል ነው

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቦይንግ ኩባንያ ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች ከተከሰከሱት 737 ማክስ አውሮፕላኖች ጋር በተያያዘ የአውሮፕላኖችን የዲዛይን መረጃ በመደበቁ 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ካሳ ሊከፍል ነው። ከግልፅነት ይልቅ ትርፍን አስበልጧል ሲል…

91 ዜጎች ወደ ሃገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ ይኖሩ የነበሩ 91 ዜጎች ወደ ሃገራቸው ተመለሱ። በሊባኖስ ያለሰነድ ይኖሩ የነበሩ 91 ዜጎችን ቆንስላ ጽህፈት ቤት ጉዳያቸውን ተከታትሎ በሊባኖስ መንግስት በኩል ካስፈጸመ በኋላ ዛሬ ወደ ሃገራቸው በሰላም እንዲመለሱ መደረጉን ከሊባኖስ…

441 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው 47 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ 4670 የላቦራቶሪ ምርመራ 441 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች 127 ሺህ 227 ደርሷል። በትናንትናው ዕለት 47 ሰዎች…