Fana: At a Speed of Life!

የጥፋት ስትራቴጂስቱና ዋነኛው የጁንታ መሪ ስብሃት ነጋ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጥፋት ስትራቴጂስቱና ዋነኛው የጁንታ መሪ ስብሃት ነጋን ጨምሮ ሌሎች የጥፋት ቡድኑ አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሀገር መከላከያ ሰራዊት ገለፀ። በአገራችን ላለፉት 27 አመታት የማተራመስ ስትራቴጂ የነደፈ…

የተቸገሩትን ለመርዳት የሚሰሩ ወገኖችን በማመስገን እና በማበርታት ሌሎች አርዓያቸውን እንዲከተሉ ማስቻል ይገባል – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ዶክተር አበበች ጎበና ህፃናት ማሳደጊያ በመገኘት ዶክተር አበበች ጎበናንና በማዕከሉ ውስጥ የሚገኙ ህፃናትና ታዳጊዎችን ጎበኙ፡፡ ምክትል ከንቲባ አዳነች…

የኢትዮጵያ ምርጫ ሕግ መሰረታዊ ጉዳዮች

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የምርጫ ሕግ ሦስት የተለያዩ ሕጎችን ማለትም የምርጫ ሕግ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ ሕግና የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ሥነ-ምግባር ሕግን በአንድ ላይ አጣምሮ የያዘ በመሆኑና ይዘቱም በጣም ሰፊ ከመሆኑ የተነሳ በዚች አጭር…

የሰላም ወግ ብሄራዊ መግባባት ለዘላቂ ሰላምና ሃገር ግንባታ በሚል ርዕስ የውይይትና የምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ወግ ብሄራዊ መግባባት ለዘላቂ ሰላምና ሃገር ግንባታ በሚል ርዕስ የውይይትና የምክክር መድረክ ተካሂዷል፡፡ በሰላም ሚኒስቴር አስተባባሪነት እየተካሄደ የሚገኘው የብሔራዊ የማህበረሰብ ተኮር የምክከር መድረክ አንዱ አካል የሆነው የታሪክ…

የቡሬ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመጀመሪያ ምእራፍ ግንባታ 96 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቡሬ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ሂደት 96 በመቶ መድረሱ ተገለጸ። የቡሬ የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ በስጋ፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣ የቅባት እህሎች፣ የማርና የወተት ተዋጽኦ ማቀናበሪያ ኢንዱስትሪ ላይ…

በጅማ ከተማ በደረሰ የእሳት አደጋ 6 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ንብረት ወደመ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ በደረሰ የእሳት አደጋ 6 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን ፖሊስ አስታወቀ። የከተማዋ ፖሊስ መምሪያ የወረዳ ሁለት ጽህፈት ቤት ዋና አዛዥ ኮማንደር ካሊድ አባ ተማም ለኢዜአ እንደገለጹት አደጋው ዛሬ ንጋት 11 ሰዓት ከ30…

የሱዳን ጠ/ሚ አብደላ ሀምዶክ ለኢትዮጵያና ኤርትራ ህዝበ ክርስቲያን ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ለኢትዮጵያና ኤርትራ ህዝበ ክርስቲያን ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት በኢትዮጵያ ፣ ኤርትራ እና ለመላው ክርስቲያኖች ፆመ ልጓሙን ለመፍታት…

ጅማ ለፕሪሚየር ሊጉ ውድድር መሰናዶ አስፈላጊ ዝግጅት ማድረጓን የከተማዋ ከንቲባው አረጋገጡ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቀጣይ ምዕራፍ ጅማ ላይ ይካሄዳል። ይህን ተከትሎም ቅድመ ዝግጅቶች እየተጠናቀቁ መሆኑን የከተማው ከንቲባ በላኩት ደብዳቤ ማረጋገጣቸውን ሶከር ኢትዮጵያ ዘግቧል። ጅማ ከተማ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…

በትግራይ ክልል ባሉ ክለቦች ሲጫወቱ ለነበሩ ተጫዋቾች የተፈቀደው ልዩ የዝውውር ጊዜ ተራዘመ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በትግራይ ክልል ባሉ ክለቦች ሲጫወቱ ለነበሩ ተጫዋቾች የፈቀደው ልዩ የዝውውር ጊዜ እስከ ጥር 3 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ተራዝሟል። ዝውውሩ በክልሉ በነበረው ሰላም የማስከበር ዘመቻ ምክንያት በአስቸጋሪ…

የመተከል ግጭት የህዳሴ ግድብን ለማስተጓጎል የታለመ መሆኑን በመገንዘብ ለመፍትሄው ሊሰራ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና ሃገር ሽማግሌዎች መማክርት ጥምረት ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሃገር ሽማግሌዎች ጋር በአሶሳ  ከተማ ተወያይተዋል፡፡ የሃገር ሽማግሌዎች ተወካይ ሻለቃ ሃይሌ ገብረስላሴ  እንዳሉት ÷ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል…