Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ ሲዳማ ቡናን 2 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ሲዳማ ቡናን 2 ለ 0 አሸንፏል። የፋሲል ከነማን ሁለት ግቦች ሙጅብ ቃሲም አስቆጥሯል። የፋሲል ከነማው የመስመር ተከላካይ ሰዒድ ሀሰን በመጀመርያው አጋማሽ መጠናቀቂያ ላይ ከፍተኛ ጉዳት…

በወ/ሮ ፍሬአለም ሽባባው የተመራ የሚኒስቴሩ የልዑካን ቡድን በድሬዳዋ ከተማ በመገኘት ከአመራሮች፣ የሐይማኖት አባቶች፣ የአካባቢው ሽማግሌዎች እና ከኢሳ ጎሳ…

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሰላም ሚኒስቴር የህግ ማስከበር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬአለም ሽባባው የተመራ የልዑካን ቡድን በድሬዳዋ ከተማ ተገኝቶ የዞንና ወረዳ አመራሮች፣ የሐይማኖት አባቶች፣ የአካባቢው ሽማግሌዎች፣ የኢሳ ጎሳ መሪዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ የልዑካን…

የገና በዓል ከጦር ጉዳተኞች ጋር ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የገናን በዓልን ከጦር ጉዳተኞች ጋር አከበሩ። የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር የአካል ጉዳተኞችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት እና ተሳታፊነትን…

የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በመላው ሀገሪቱ የክርስትና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ ተከብሯል። በዓሉን በማስመልከት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፥ ጠቅላይ ሚነስትር ዐቢይ አሕመድ ፥ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ…

አምባሳደር ሽብሩ ማሞ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለኩባ ፕሬዚዳንት አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኩባ የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሽብሩ ማሞ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለኩባ ፕሬዚዳንት ሚጌል ዲያስ-ካኔል አቅርበዋል። አምባሳደር ሽብሩ በኩባ በሚኖራቸው ቆይታ የሁለቱን ሀገራት ታሪካዊ እና ዘርፈ-ብዙ ወዳጅነት ወደ ላቀ…

ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ የገናን በዓል በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ፕሬዚዳንቷ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች መልካም የገና በዓልን ተመኝተዋል። በዓሉን ስናከብር የተጎዱ ወገኖቻችንን በማሰብ ፣…

አሜሪካውያን በሰላማዊ የስልጣን ሸግግር ማመን አለባቸው- ቦሪስ ጆንሰን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካውያን ኮንግረስ ካፒቶል ሂል ውስጥ በሀይል በመግባታቸው እየተወቀሱ ነው። ሰዎቹ ካፒቶል ሂል ሰብረው ሲገቡ የህግ አውጪዎች ስነ-ስርአት የሆነው ኢሌክቶራል ቮት እየተቆጠረ ነበር። በሂደቱም የድምፅ ቆጠራ ተጠናቆ ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ…

አቶ ደስታ ሌዳሞ የገና በዓል በመተሳሰብ እና ኮሮናን በመከላከል እንዲከበር ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሲዳማ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። በመልዕክታቸው "እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል አደረሳችሁ" ብለዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በዓሉ…

የገዳ ስርዓት በዓለም ቅርስነት የተመዘገበበት 4ኛ ዓመት በጉጂ ዞን ቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገዳ ስርዓት በዩኔስኮ በዓለም ቅርስነት የተመዘገበበት 4ኛው ዓመት በጉጂ ዞን ቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዝግጅቶች ይከበራል። የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፥ የጉጂ ዞን እና የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በዓሉን ለማክበር ዝግጅት ማድረጋቸውን ገልጸዋል።…

የሶማሌ ክልል ስራ አስፈፃሚ ካቢኔ የፊት ጭምብል ያልለበሰ ሰው አገልግሎት እንዳይሰጥ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ክልል ስራ አስፈፃሚ ካቢኔ ድርቅ ሊያመጣ የሚችለውን ጉዳት ለመቋቋም 22 ሚሊየን ብር በሙሉ ድምፅ አጸደቀ፡፡ ስራ አስፈጻሚ ካቢኔው ሊያጋጥም ስለሚችል ድርቅ እና የአካባቢው ሰላም ላይም ውይይት ማድረጉ ተገልጿል። ከአደጋ ተጋላጭነት…