Fana: At a Speed of Life!

የ”ቱባ ወግ የአድዋ ድል ተምሳሌት” የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ125ኛው የአድዋ ድል በዓል አከባበር አንድ አካል የሆነው “የአድዋ ድል ተምሳሌትነት” በሚል ርዕስ የታሪክ ምሁራንና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች የተገኙበት ውይይት ተካሄደ፡፡ ውይይቱ “ቱባ ወግ” በሚል በታሪክ እና በሀገር በቀል ዕውቀቶች ዙሪያ…

ከዛሬ ጀምሮ ለምርጫ ጣቢያዎች የቁሳቁስ ስርጭት እንደሚጀመር ተገለጸ  

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያደረገውን የቁሳቁስ ዝግጅት ከዛሬ ጀምሮ ወደ የምርጫ ጣቢያዎች ስርጭት እንደሚጀምር ገለጸ፡፡ ቦርዱ አጠቃላይ የምርጫ ዝግጅት እና ቀሪ ስራዎችን በሚመለከት ለፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ሪፓርት እያቀረበ ይገኛል፡፡…

በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ለጃዋር መሀመድ የሞባይል ሲም ካርዶችን ሊያቀብል ሲል በቁጥጥር ስር ውሏል የተባለው ግለሰብ ዋስትና ተፈቀደለት

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ለጃዋር መሀመድ 4 የሞባይል ሲም ካርድ ሊያቀብል ሲል በቁጥጥር ስር ውሏል የተባለው ግለሰብ ዋስትና ተፈቀደለት፡፡ ተጠርጣሪ ሀምዛ ጀማል አንድ በኦ ኤም ኤን ድርጅት ስም እና 3 በግለሰብ ስም የወጡ ሲም ካርዶችን ለጃዋር…

ከነገ ጀምሮ ለምርጫ ጣቢያዎች የቁሳቁስ ስርጭት እንደሚጀመር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያደረገውን የቁሳቁስ ዝግጅት ከነገ ጀምሮ ወደ የምርጫ ጣቢያዎች ስርጭት እንደሚጨምር ገለጸ፡፡ ቦርዱ አጠቃላይ የምርጫ ዝግጅት እና ቀሪ ስራዎችን በሚመለከት ለፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ሪፓርት እያቀረበ ይገኛል፡፡…

አገራዊ የኮንስትራክሽን ሲምፖዚየምና ኤግዚቢሽን በባህርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ የኮንስትራክሽን ሲምፖዚየምና ኤግዚቢሽን በባህርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ በርካታ የኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ የፈጠራ ስራዎች እንዲሁም በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ዙሪያ የተዘጋጁ ሰነዶች ይቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል። የንቅናቄ…

የአሜሪካ ሴኔት የትራምፕ የክስ ሂደት ህገመንግስታዊ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ሴኔት የሀገሪቱ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ላይ የተጀመረው የክስ ሂደት ህገመንግስታዊ ነው ሲል ወሰኗል፡፡ የትራምፕ ጠበቆች በበኩላቸው የስልጣን ዘመናቸው ካበቃ በኋላ መጠየቅ የለባቸውም በማለት ተከራክረዋል፡፡ ሴኔቱ 56 ለ…

አምባሳደር ፕሮፌሰር አድማሱ ፀጋዬ በኢንዶኔዢያ ከፊንላንድ አምባሳደር ጃሪ ሲንካሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዶኔዢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፕሮፌሰር አድማሱ ፀጋዬ በኢንዶኔዢያ ከፊንላንድ አምባሳደር ጃሪ ሲንካሪ ጋር ተወያዩ፡፡ አምባሳደር ፕሮፌሰር አድማሱ ፀጋዬ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ስላለው ሁለንተናዊ ለውጥ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በትግራይ…

በጋሞ ዞን አርባምንጭ ከተማ፣ ሃዋሳ ከተማ እና ሆሳዕና ከተማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድንና የለዉጡን ሂደት የሚደግፍ ህዝባዊ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሞ ዞን አርባምንጭ ከተማ፣ ሃዋሳ ከተማ እና ሆሳዕና ከተማ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድንና የለዉጡን ሂደት የሚደግፍ ህዝባዊ ሰልፍ ተካሄደ፡፡ በጋሞ ዞን አርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ባለው ሰልፍ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር…

በጋምቤላ ክልል ፍትሀዊ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በቀጣይ ዓመታት የሚመዘገበው የኢኮኖሚ እድገት ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል እኩል ተጠቃሚ እንዲያደርግ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ፡፡ የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ የቀጣይ…

ጉዳፍ ፀጋይ የ1500 ሜትር የአለም ክብረወሰንን አሻሻለች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉዳፍ ፀጋይ በሌቪን ፈረንሳይ በተካሄደ የ1500 ሜትር የቤት ውስጥ ውድድር አዲስ የአለም ክብረወሰን አስመዘገበች። አትሌቷ በፈረንጆቹ 2014 አትሌት ገንዘቤ ዲባባ በካርልስሩህ ያስመዘገበችውን ክብረወሰን በ2 ሰከንድ በማሻሻል ርቀቱን…