በፍቼ ከተማ ከ2ዐ ሺህ ብር በላይ ሀሰተኛ የብር ኖቶችን ይዞ ለመገበያየት የሞከረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ
አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በፍቼ ከተማ 2ዐ ሺህ 800 ሀሰተኛ የብር ኖቶችን ይዞ ለመገበያየት የሞከረን ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ።
የዞኑ ፖሊስ መምሪያ ሕዝብ ግንኙነት ተጠሪ ኢንስፔክተር መላኩ ቶላ ለኢዜአ…