Fana: At a Speed of Life!

በፍቼ ከተማ ከ2ዐ ሺህ ብር በላይ ሀሰተኛ የብር ኖቶችን ይዞ ለመገበያየት የሞከረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በፍቼ ከተማ 2ዐ ሺህ 800 ሀሰተኛ የብር ኖቶችን ይዞ ለመገበያየት የሞከረን ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። የዞኑ ፖሊስ መምሪያ ሕዝብ ግንኙነት ተጠሪ ኢንስፔክተር መላኩ ቶላ ለኢዜአ…

ከነገ ጀምሮ 35 ሺህ ወጣቶች በኢትዮጵያዊ አብሮነትና አንድነት ዙሪያ ስልጠና ሊወስዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ አንድነትና አብሮነት ዙሪያ ከነገ ጀምሮ ለ35 ሺህ ወጣቶች ስልጠና የሚሰጥ መሆኑን የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተለያዩ ቋሚ ኮሚቴ አባላት አመራሮች በቢሾፍቱ ከተማ ስልጠና…

በወ/ሮ ፍሬአለም ሺባባው የተመራ የልዑካን ቡድን በአፋር ክልል ከተለያዩ የማህበረሰብ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰላም ሚኒስቴር የህግ ማስከበር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ፍሬአለም ሺባባው የተመራ የልዑካን ቡድን በአፋር ክልል ከተለያዩ የማህበረሰብ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው። የልዑካን ቡድኑ ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት፣ ከፌደራል…

በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከ471 ሚልየን ብር በላይ በቦንድ ግዥና በስጦታ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከ471 ሚልየን ብር በላይ በቦንድ ግዥና በስጦታ ተሰበሰበ ። 471 ሚሊየን ብሩየህዳው ዋንጫ በክፍለ ከተማው በቆየባቸው የ25 ቀናት ቆይታ ውስጥ በቦንድ ግዥና በስጦታ…

ሸማችና አምራችን በቀጥታ ማገናኘት የሚያስችል የግብይት ስርዓት ለመዘርጋት በልዩ ትኩረት ይሰራል-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሸማችና አምራችን በቀጥታ ማገናኘት የሚያስችል የግብይት ስርዓት ለመዘርጋት በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ ። በአዲስ አበባ ከተማ በሶስት አካባቢዎች የተገነቡ ዘመናዊ እና ሁለገብ የአትክልት ፣…

በመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች የተጀመረውን ድጋፍ ለማጠናከር ከከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች የተጀመረውን ድጋፍ ለማጠናከር ከከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ጋር ውይይት አካሂደዋል። የአሶሳ ከተማ አስተዳደር አመራሮች፣ ባለሃብቶችና የተለያዩ የህብረተሠብ ክፍሎች በመተከል…

በፕሪሚየር ሊጉ ሲዳማ ቡና ወልቂጤ ከተማን 1ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት ጨዋታ ሲዳማ ቡና ወልቂጤ ከተማን 1ለ 0 አሸንፏል፡፡ ዳዊት ተፈራ ለሲዳማ ቡና በ36ኛው ደቂቃ ጎል አስቆጥሯል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን…

የታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ህልውና ለመጠበቅ በተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ ሥራ ላይ ሁሉም አካል ርብርብ ሊያደርግ እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ…

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ህልውና ለመጠበቅ በተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ ሥራ ላይ ሁሉም አካል ርብርብ ሊያደርግ እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አገኘሁ ተሻገር አሳሰቡ፡፡ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የ2013 ዓ.ም የበጋ…

በምዕራብ ወለጋ ዞን ኦነግ ሸኔን የሚቃወም ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ ወለጋ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች ኦነግ ሸኔን የሚቃወሙ ሰልፎች ተካሄዱ። በዞኑ የጊምቢ፣ ጃርሶ እና ቦጂ ጮቆርሳ ወረዳ ነዋሪዎች ኦነግ ሸኔን በማውገዝ ሰልፍ አካሂደዋል። ነዋሪዎቹ ቡድኑ በሰው ሕይወት እና ንብረት ላይ የሚያደርሰውን…

ምክንያታዊ የወጣቶች የውይይትና ሙግት መድረክ በአማራ ክልል ደረጃ በባህር ዳር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብልጽግና ወጣቶች ሊግ አዘጋጅነት በሀገር አቀፍ ደረጃ በከተሞች እየተካሄደ ያለው አንደኛው ዙር ምክንያታዊ የወጣቶች የውይይትና ሙግት መድረክ ዛሬ በአማራ ክልል ደረጃ በባህር ዳር ተጀመረ። በመድረኩ ከክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የተወጣጡ…