Fana: At a Speed of Life!

4ኛው ዙር የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን በተለያዩ የሀገራችን ክልል ከተሞች ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)4ኛው ዙር የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን በተለያዩ የሀገራችን ክልል ከተሞች ተከብሯል። በአዲስ አበባ ከቤቴል እስከ አንፎ አደባባይ መንገድ ላይ በተለያዩ ሁነቶችና ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች፣ የእግርና የብስክሌት ጉዞ እንዲሁም በመከላከያ ማርች ባንድ…

2ኛው ከተማ አቀፍ የሰላም ንቅናቄ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በየካ ክ/ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 2ኛው ከተማ አቀፍ የሰላም ንቅናቄ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በአዲስ አበባ ተካሄደ። 2ኛው ከተማ አቀፍ የሰላም ንቅናቄ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ዛሬ በየካ ክፍለ ከተማ አስተዳደር መገናኛ ዲያስፖራ አደባባይ ተካሄዷል። የአካል ብቃት…

ክልል አቀፍ የህብረተሰብ ተሳትፎ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)"የአካል ብቃት እንቅስቃሴን በማስፋፋት በአካሉ የዳበረ ፣ በአዕምሮው የበለፀገ ፣ ጤንነቱ የተጠበቀ ብቁና ንቁ ማህበረሰብ ለመፍጠር እንተጋለን" በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ የማስ ስፖርት የማህበረሰብ አቀፍ እንቅሰቃሴ ተካሂዷል። የወላይታ ዞን…

የኦሮሚያ ክልል ዛሬ ለአርሶ እና አርብቶ አደሮች እንዲሁም ለዘርፉ ተዋናዮች እውቅና ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኦሮሚያ ክልል ለ607 ግንባር ቀደም አርሶ እና አርብቶ አደሮች እንዲሁም ለዘርፉ ተዋናዮች እውቅና ሰጥቷል። የዕውቅናና የሽልማት ፕሮግራሙ ዛሬ በአዳማ ከተማ አባ ገዳ አዳራሽ ተካሂዷል። በመርሀ ግብሩ ላይ የክልሉ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር…

ጤና ሚኒስቴር በሲዳማ ክልል የጤና ልማት ግቦች እንዲሳኩ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በሲዳማ ክልል የሚገኙ የጤና ተቋማትን ጎበኙ። የጤና ሚኒስትሯ በክልሉ ሀዋሳ ከተማ የሚገኙ የአዳሬ ጠቅላላ ሆስፒታል እና በመሃል ክፍለ ከተማ የሚገኘውን የእናቶችና ሕፃናት ስፔሻሊቲ ሕክምና ማዕከልን ጎብኝተዋል።…

በኦሮሚያ ክልል ዘመናዊ የኢኮኖሚ ዞን ለመገንባት በተዘጋጀ እቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ዘመናዊ የኢኮኖሚ ዞን ለመገንባት በተዘጋጀ እቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ። ዘመናዊ ከተማው "ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን" የሚል መጠሪያ የተሰጠው ሲሆን ፕሮጀክቱን ዕውን ለማድረግ በተዘጋጀው ጥናት ላይ ውይይት ተካሂዷል። የፕሮጀክቱ…

በሰመራ ከተማ እየተገነባ የሚገኘው 13ኛው የኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ እየተፋጠነ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰመራ ኢንዱስትሪ ፓርክ የፊዚካል አፈፃፀሙ 70 በመቶ መድረሱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ። የፓርኩ ግንባታ ከ2012 ዓ.ም ግንቦት ወር ጀምሮ በቻይናው ሲ ሲ ሲ ሲ ተቋራጭ ስራው እየተከናወነ ይገኛል። የኢንዱስትሪ ፓርኩ…

አራተኛው ሀገር አቀፍ የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን በነገው ዕለት በድሬዳዋ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አራተኛው ሀገር አቀፍ የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን "ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን እንደርሳለን" በሚል መሪ ቃል በነገው ዕለት በድሬዳዋ ይካሄዳል። ቀኑ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ በተገኙበት እንደሚካሄድ ከአስተዳደሩ የመንግስት…

በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል እየተተገበረ ያለው የተቀናጀ የአንቡላንስ አገልግሎት ተሞክሮ ሊስፋፋ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል እየተተገበረ ያለው የተቀናጀ የአንቡላንስ አገልግሎት ወደሌሎች አካባቢዎች ሊስፋፋ ይገባል ተባለ። በአምስት የሀገሪቱ ዋና ዋና ከተሞች እየተተገበረ ያለው የድንገተኛ አደጋዎች እና የጽኑ ህሙማን ህክምና አስመልክቶ…