Fana: At a Speed of Life!

‘ራይዚንግ ኢትዮጵያ’ በሚል ሃሽታግ የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ራይዚንግ ኢትዮጵያ በሚል ሃሽታግ የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ዛሬ ተጀምሯል፡፡ ዘመቻው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ቱሪዝም ኢትዮጵያ እንዲሁም ሌሎች ኢትዮጵያውያን በትብብር የተዘጋጀ ነው። ባለፉት ወራት የተሳሳቱ የመገናኛ ብዙኃን ትርክቶችን…

የተለያዩ ተቋማት በ’ገበታ ለሀገር’ ቃል የገቡት ገንዘብ ገቢ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት በ'ገበታ ለሀገር' ቃል የገቡት የገንዘብ ደረሰኝ በመላክ ገቢ አድርገዋል። በዚህ መሰረት ÷ አዳማ ቆርቆሮ እና ሚስማር ፋብሪካ  - 10 ሚሊየን ብር ላየንስ ግሩፕ - 5 ሚሊየን ብር በላይነህ ክንዴ - 10…

ሀገር አቀፍ የአነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች አውደ ርዕይና ባዛር ተከፈተ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የአነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች አውደ ርዕይና ባዛር ተከፈተ፡፡ ባዛሩ "ሀገራዊ ጥሪ ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት’’ በሚል መሪ ቃል የተጀመረው፡፡ ሜክሲኮ በፌደራል አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ…

ኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ ማምረት የሚያስችል ሀገራዊ ዐቅም በመፍጠር የውጪ ምንዛሬ የማግኘት አቅሟን ታጠናክራለች – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ ማምረት የሚያስችል ሀገራዊ ዐቅም በመፍጠር የውጪ ገበያ እና የውጪ ምንዛሬ የማግኘት አቅሟን እንደምታጠናክር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ኢትዮጵያ…

የጋምቤላ የመጀመሪያ ደረጃ እና አጠቃላይ ሆስፒታል አገልግሎታቸውን በተሻለ ጥራት እያከናወኑ ነው-ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ የመጀመሪያ ደረጃ እና አጠቃላይ ሆስፒታል አገልግሎታቸውን በተሻለ ጥራት እያከናወኑ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ ከጋምቤለ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ እና ከሀይለማሪያም እና ሮማን ፋውንዴሽን…

በኢሉ አባቦር ዞን 12 የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢሉ አባቦር ዞን 12 የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የኢሉ አባቦር ዞን ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በተጨማሪም 34 የጦር መሳሪያዎችና በርካታ ጥይቶች መያዛቸውንም አስታውቋል፡፡ የዞኑ ፖሊስ ፅህፈት ቤት ኃላፊ…

የስምንት ትምህርት ቤቶች ግንባታ ተጠናቆ ለርክክብና አገልግሎት ዝግጁ ሆኗል -የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት የተገነቡ አዲስ ስምንት ትምህርት ቤቶች ግንባታ ተጠናቆ ለርክክብና አገልግሎት ዝግጁ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት እንደገለጸው የተገነቡት ትምህር ቤቶች በተለያዩ ክልሎች እንደሚገኙ በፌስቡክ…

የሪፐብሊካን ጥበቃ ሀይል በህግ ማስከበር ዘመቻው የፈጸመው ግዳጅ ውጤታማ ነበር- ሜጀር ጄኔራል ብርሀኑ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሪፐብሊካን ጥበቃ ሀይል ከእዞች እና ከሌሎች የሠራዊቱ አሀዶች ጋር በመጣመር በህግ ማስከበር ዘመቻው የፈጸመው ግዳጅ ውጤታማ እንደነበር የሀይሉ ዋና አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ብርሀኑ በቀለ አስታወቁ፡፡ ዋና አዛዡ የሪፐብሊካን ጥበቃ ሀይል በተለይም…

አቶ ደመቀ ከተሰናባቹ የአዘርባጃን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የስራ ጊዜያቸውን ላጠናቀቁት የአዘርባጃን አምባሳዳር ኤልማን አብዱላዬቭ ሽኝት አደረጉ፡፡ አቶ ደመቀ አምባሳደር ኤልማን አብዱላዬቭ በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ የሁለትን ሀገራት…

በፕሪሚየር ሊጉ ወልቂጤ ከተማ ባህርዳር ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ሳምንት ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ ባህር ዳር ከተማን 1 ለ 0 አሸነፈ፡፡ በጨዋታው ቶማስ ስምረቱ ብቸኛዋን ጎል አስቆጥሯል፡፡ ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን…