በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም የሚመራ የልዑካን ቡድን በጂቡቲ ጉብኝት አደረገ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ ለሚገነባው የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት ግንባታ ሙያዊ ድጋፍ ለመስጠት በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ኡባህ አደም የተመራ የልዑካን ቡድን ጉብኝት አድርጓል፡፡
በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን…