Fana: At a Speed of Life!

በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም የሚመራ የልዑካን ቡድን በጂቡቲ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ ለሚገነባው የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት ግንባታ ሙያዊ ድጋፍ ለመስጠት በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ኡባህ አደም የተመራ የልዑካን ቡድን ጉብኝት አድርጓል፡፡ በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን…

ከ5 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ መድሃኒቶችን በማጉደል የተጠረጠረው ግለሰብ ላይ ዐቃቤ ህግ ክስ መሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ግምታዊ ዋጋቸው ከ5 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ መድሃኒቶችን በማጉደል ለግል ጥቅሙ አውሏል በሚል የተጠረጠረው ግለሰብ ላይ ዓቃቤ ህግ ክስ መመስረቱን አስታወቀ፡፡ ሚካኤል ዘውገ ተሰማ የሙስና ወንጀሎችን ለመደንገግ የወጣውን አዋጅ ቁጥር…

በ280 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የአይሲቲ መሰረተ ልማቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቂርቆስ፣ አራዳ እና ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተሞች በ280 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡት የኢንፎርሜሽንና ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ (አይሲቲ) መሰረተ ልማቶች ተመረቁ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤና ሌሎች…

በወንጀለኛ መቅጫና ማስረጃ ረቂቅ ህጎች ላይ የሚመክር መድረክ እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በወንጀለኛ መቅጫና ማስረጃ ረቂቅ ህጎች ላይ የሚመክር መድረክ እያካሔደ ነው። የወንጀለኛ መቅጫና ማስረጃ ረቂቅ ሕጎች ከሰብዓዊ መብት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ተከታትሎ ለማስፈጸም የሚያስችል መሆኑን የኢትዮጵያ…

ብሪታንያ አስትራዜኒካ የተሰኘው የኮሮናቫይረስ ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቀደች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ በኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ ተመራማሪዎች የበለጸገውን አስትራዜኒካ የተሰኘው የኮሮናቫይረስ ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቀደች፡፡ በሀገሪቷ ባሉ የመድሐኒት ተቆጣጣሪዎች ክትባቱ ደህንነቱ የተጠበቀ ፍቱንና ፈዋሽ መሆኑ መረጋገጡ ነው የተሰማው፡፡…

በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የአሮጌ ብር ኖት ቅያሬ ድጋሚ ተጀምሯል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የአሮጌ ብር ኖት ቅያሬ ድጋሚ ተጀምሯል፡፡ የብር ቅያሬው ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ ከዛሬ ታህሳስ 21 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ በ14 ቀናት ውስጥ እንደሚከናወን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ለጣቢያችን በላከው መግለጫ…

ለጃዋር መሃመድ አራት ሲም ካርዶችን ሊያቀብል ሲል ተይዟል የተባለው ተጠርጣሪ ፍርድ ቤት ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጃዋር መሃመድ አራት ሲም ካርዶችን ቃሊቲ ማረሚያ ቤት ሊያቀብል ሲል ተይዟል የተባለው ተጠርጣሪ ፍርድ ቤት ቀርቧል፡፡ ተጠርጣሪው ግለሰብ ሃምዛ ጀማል መሃመድ ይባላል፡፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀል ምርመራ ዘርፍ…

የ40 /60 የጋራ መኖሪያ ቤት እጣ ቢወጣላቸውም ቤት ሳይረከቡ ሁለት አመት እንደሞላቸው ቅሬታ አቅራቢዎች ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ40 /60 የጋራ መኖሪያ ቤት እጣ ወጥቶላቸው ቤቱን ሳይረከቡ ሁለት አመት እንደሞላቸው ቅሬታ አቅራቢዎች ተናገሩ። ወደ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅሬታ ይዘው ከቀረቡት ውስጥ የ2011 ዓ.ም የቱሪስት እና ሰሚት የጋራ መኖሪያ ቤት ሳይት እጣ…

ኢትዮጵያ ስር ነቀል ለውጥ ላይ ትገኛለች – አምባሳደር ግርማ ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር ግርማ ተመስገን ኢትዮጵያ ስርነቀል ለውጥ እያደረገች መሆኑን ከአናዶሉ ጋር ባደረጉት ቆይታ አስታወቁ፡፡ አምባሳደር ግርማ ተመስገን በቆይታቸው በወቅታዊው የኢትዮጵያ ሁኔታ እና በትግራይ ክልል ስለተካሄደው የህግ…

አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ ከጣሊያን የላይኛው ምክር ቤት የውጭ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ፕሬዚዳንትጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣሊያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ ከጣሊያን የላይኛው ምክር ቤት ሴኔት የውጭ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ፔትሮቼሊ ቪቶ ሮሳሪዮ ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ተወያይተዋል። አምባሳደር ዘነቡ በዚህ ወቅት የህወሓትን ቡድን…