Fana: At a Speed of Life!

በዓረብኛ ቋንቋ ከሚጽፉ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይና የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ጃይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በዓረብኛ ቋንቋ ከሚጽፉ ኢትዮጵያውያን ጋር ተወያዩ። ውይይቱ በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች እና በቀጣይ የሃገሪቱን በጎ ገጽታ ለውጭው ዓለም በተለይም…

የመቐለ ከተማ የንግዱ ማህበረሰብ 15 አባላት ያሉት የመማክርት ኮሚቴ አቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመቐለ ከተማ የሚገኙ የንግድ ማህበረሰብ አባላት በዛሬው እለት ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ጋር ውይይት አድርገዋል።   በዚሁ ውይይት ላይም የንግዱ ማህበረሰብ 15 አባላት ያሉት መማክርት ኮሚቴ ማቋቋማቸው ተገልጿል።…

ተጨማሪ 243 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው 893 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 155 የላቦራቶሪ ምርመራ 243 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ዶክተር ሊያ በፌስቡክ ገጻቸው እንደገለጹት893 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ…