Fana: At a Speed of Life!

ከመተከል የጸጥታ ችግር ጋር ተያይዞ የተጠረጠሩ ሁለት ተጨማሪ ከፍተኛ አመራሮች በቁጥጥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከመተከል የጸጥታ ችግር ጋር ተያይዞ የተጠረጠሩ ሁለት ተጨማሪ ከፍተኛ አመራሮች ዛሬ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የክልሉ ሠላም ግንባታ እና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ሙሳ ሃሚድ ÷ዛሬ በቁጥጥር…

ቱሪዝም ኢትዮጵያ በሰባት መዳረሻዎች ልዩ የኢንቨስትመንት ማበረታቻ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱሪዝም ኢትዮጵያ በሰባት የተለያዩ የቱሪስት መዳረሻ ስፍራዎች ልዩ የኢንቨስትመንት ማበረታቻ ማድረጉን አስታወቀ። ልዩ ማበረታቻ የተደረገላቸው መዳረሻዎች አብጃታ ሻላ ሐይቆች፣ ባሌ ተራሮች፣ ወንጪ ሐይቅ፣ ገርዓልታ ተራራ፣ ሰሜን ተራሮች፣ ነጭ ሳር…

በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ጥቃት እንዲደርስ ሚስጥራዊ መረጃ ለህወሓት አመራሮች ሲያቀበል ነበር የተባለ የአየር መንገዱ የአይ ሲቲ ባለሙያ ፍርድ ቤት ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ጥቃት እንዲደርስ የአየር መንገዱን ሚስጥራዊ መረጃ ለህወሓት አመራሮች ሲያቀበል ነበር የተባለው የአየር መንገዱ የአይ ሲቲ ባለሙያ ፍርድ ቤት ቀረበ። ግለሰቡ ይርጋ ገብረመድህን እንደሚባልም ነው…

በሌተናል ጄኔራል አበባው ታደሰና በሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ ስም የተከፈተ ምንም አይነት የማህበራዊ ትስስር ገጽ እንደሌለ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሌተናል ጄኔራል አበባው ታደሰና ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ በስማቸው የከፈቱት ምንም አይነት የማህበራዊ ሚዲያ የትስስር ገጽ እንደሌለ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ በፌስ ቡክ ገጹ ላይ በሌተናል ጀኔራል አበባው…

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ ወላይታ ዲቻን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ሳምንት ጨዋታ ፋሲል ከነማ ወላይታ ዲቻን 3 ለ 2 አሸነፈ፡፡ በጨዋታው ሙጂብ ቃሲም ለፋሲል ከነማ ሶስት ጎሎችን በማስቆጠር የውድድር አመቱን የመጀመሪያ ሐት ትሪክ…

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወድቆ የተገኘ ቦምብ ፈንድቶ የአንድ ህጻን ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ልዩ ቦታው ደራርቱ ቱሉ መሰናዶ ትምህርት ቤት ጀርባ ዛሬ ታህሳስ 20 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ በግምት 8 ሰዓት ተኩል ሁለት ህፃናት ወድቆ ያገኙትን ቦንብ ሲነካኩ ፈንድቶ የአምስት ዓመት እድሜ ያለው ህፃን ፀጋዬ…

በማዕድን ዘርፉ ሀገራዊ ፍላጎት ላይ ማተኮርና የውጪውን ገበያ ማሳደግ ቀጣይ የተኩረት አቅጣጫዎች ናቸው – ኢ/ር ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕድን ዘርፉ ሀገራዊ ፍላጎት ላይ ማተኮርና የውጪውን ገበያ ማሳደግ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች መሆናቸውን የማዕድን እና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ በማዕድንና ነዳጅ ዘርፍ እምቅ ሀብት የተለዩ…

የኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም በማሳደግ የወጪ ንግድ ግኝትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የማምረቻ ዘርፉ ያሉበትን ችግሮች ለመፍታትና የወጪ ንግድ ግኝትን ለማሳደግ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ እየተዘጋጀ እንደሚገኝ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ተናግረዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት አብዛኞቹ የሃገሪቱ ኢንዱስትሪዎች ከአቅም…

በዩኔስኮ የተመዘገበው የማጃንግ የተፈጥሮ ደን በአካባቢው ማህበረሰብ ይበልጥ እንክብካቤ ሊደረግለት ይገባል – የጋምቤላ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በዩኔስኮ የተመዘገበው የማጃንግ የተፈጥሮ ደን በአካባቢው ማህበረሰብ ይበልጥ እንክብካቤ ሊደረግለት እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አስታወቁ፡፡ የተፈጥሮ ደኑ በዩኔስኮ የተመዘገበበት 3ኛ ዓመት ክብረ በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች…

ለጎርጎራ ፕሮጀክት “የንጉሥ እራት” መርሃ ግብር በጎንደር ከተማ ሊዘጋጅ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በገበታ ለሃገር ለተካተተው የጎርጎራ ፕሮጀክት አንድ ቢሊየን ብር የሚያስገኝ “የንጉሥ እራት” የተሰኘ መርሃ ግብር በጎንደር ከተማ እንደሚዘጋጅ የከተማዋ ከንቲባ አቶ ሞላ መልካሙ አስታወቁ። በጣና ሃይቅ ዳርቻ የምትገኘው ጥንታዊቷ የጎርጎራ ከተማ…