የታሪክ ምሑራንና ፀሐፊያን በአገር ግንባታና በብሔራዊ መግባባት ላይ የሚጠበቅባቸውን ለመወጣት ማህበራቸውን ዳግም መሰረቱ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገር ግንባታና በብሔራዊ መግባባት ላይ የሚጠበቅባቸውን ሚና ሙያዊ ስነ-ምግባርን በተላበሰ መልኩ ለመወጣት ማኅበራቸውን ዳግም ለመመስረት መስማማታቸውን የታሪክ ምሑራንና ፀሐፊያን አስታወቁ።
ታሪክ ምሑራንና ፀሐፊያኑ…