በትግራይ ለሚገኙ 25 ሺህ ኤርትራውያን ስደተኞች የምግብ ድጋፍ እየቀረበ ነው – የዓለም ምግብ ፕሮግራም
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በሚገኙ መጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ 25 ሺህ ኤርትራውያን ስደተኞች የምግብ ድጋፍ እየቀረበ መሆኑን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ።
በትግራይ ክልል በሚገኙ ሁለት የመጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ የኤርትራ…