Fana: At a Speed of Life!

ፓርቲዎች በመጪው ምርጫ አማራጭ ሀሳቦቻቸውን በሰከነ መንገድ ለህዝቡ ማቅረብ እንዳለባቸው ምሁራን አሳሰቡ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓርቲዎች በመጪው ምርጫ ያፎካክረናል ያሉትን ስትራቴጂ፣ አማራጭ ሀሳብ በሰከነና በበሰለ መንገድ የምርጫ ሰላማዊ አውድን ጠብቀው እንዲያስተላልፉ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን አሳሰቡ፡፡ ፓርቲዎች በመጪው ምርጫ ያሏቸውን የመመረጫ ሀሳብ አደራጀተው…

ባለፉት 24 ሰዓታት 281 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 553 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 171 የላቦራቶሪ ምርመራ 281 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ዶክተር ሊያ በፌስቡክ ገጻቸው እንደገለጹት 553 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ አገግመዋል፡፡…

ፍርድ ቤቱ ዛሬ የእነ ብርጋዴር ጄኔራል አብርሃ መውጫን ጨምሮ አምስት መኮንኖች ጉዳይ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፍርድ ቤቱ ዛሬ የእነ ብርጋዴር ጄኔራል አብርሃ መውጫን ጨምሮ የአምስት መኮንኖች ጉዳይ ተመልክቷል። ተጠርጣሪዎቹ ብርጋዴል ጄኔራል አብርሃ መውጫ ፣ኮሎነል ገብረህይወት ደስታ፤ ኮሎነል ዩሃንሰ በቀለ እና ኮሎነል ዘነበ ታመነ እና ሻለቃ ገ/እግዛብሄር…

የፈረሰውን የኢትዮጵያ የጀግኖች እና ህፃናት አምባን ለማቋቋም እየተሰራ መሆኑ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በሕግ ማስከበር ሂደት ጉዳት የደረሰባቸው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ልዩ ሀይል አባላት ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ፣ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር…

የሙለር ሪል ስቴት ባለቤት ያለአግባብ ሀብት በማፍራት የሙስና ወንጀል ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሙለር ሪል ስቴት ባለቤት አቶ ሙሉጌታ ተክለኪሮስ ያለአግባብ ሀብት በማፍራት የሙስና ወንጀል ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡ አቶ ሙሉጌታን ፍርድ ቤት ያቀረበው የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የሙስና ወንጀል ምርመራ ባለሙያ ሲሆን፥ ፖሊስ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ…

በፕሪሚየር ሊጉ ሀዋሳ ከተማ ኢትዮጵያ ቡናን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 4ኛ ሳምንት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ኢትዮጵያ ቡናን 1ለ0 አሸነፈ፡፡ ለሃዋሳ ከተማ የማሸነፊያውን ጎል ብሩክ በየነ አስቆጥሯል። ረፋድ ላይ በተካሄደ ጨዋታ ቅዱስ…

በዳውሮ ዞን የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝን ለመከላከል  ክትባት መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በዳውሮ ዞን ጥቅምት 28 ቀን 2013 ዓ.ም   የተከሰተውን የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝን ለመከላከል  ክትባት መሰጠት ተጀመረ ፡፡ ከዚህ ባለፈም በተርጫ ከተማ እና በተርጫ ዙሪያ  ወረዳ በቦጲ አራ እና በሜላ ቀበሌዎች የግንዛቤ…

የዳያስፖራ የምክክር መድረክ በደቡብ አፍሪካ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ በደቡብ አፍሪካ ከሚኖሩ የዳያሥፖራ አባላት፣ የኮሚዩኒቲ አመራሮችና የተለያዩ አደረጃጀቶች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የንግድ ማህበረሰብ ተወካዮች እና የሚዲያ አካላት በተገኙበት የምክክር መድረክ አካሂዷል፡፡ በዳያስፖራው…

ቦርዱ ማሟላት ያለባቸውን መስፈርት ያላሟሉ ሁለት ተጨማሪ ፓርቲዎችን ሰረዘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በታህሳስ 13 ቀን 2013 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ መሰረት ማሟላት ካለባቸው መስፈርቶች እንዲያሟሉ ከተጠየቁት መካከል  አራት ፓርቲዎች መስፈርቱን ያሟሉ ሲሆን ሁለት ፓርቲዎች ደግሞ ባለማሟላታቸው መሰረዛቸውን አስታወቀ።…