አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተመድ ሰብአዊ መብት ረዳት ዋና ጸሀፊ ኢልዜ ብራንድስ ኬህሪስ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተመድ ሰብአዊ መብት ረዳት ዋና ጸሀፊ ኢልዜ ብራንድስ ኬህሪስ ጋር ተወያዩ።
አምባሳደሩ በትግራይ የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት እና መሰረተ ልማቶችን መልሶ መጠገን ላይ…