የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል፤ 80 በመቶ ተማሪዎችም ወደ ቀጣዩ ክፍል መዛወራቸው ተገልጿል
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል፤ 80 በመቶ ተማሪዎችም ወደ ቀጣዩ ክፍል መዛወራቸው የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡
ለክልላዊ ፈተና ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከልም 80 በመቶ ተማሪዎች ወደ ቀጣይ ክፍል የተዛወሩ ሲሆን ቢሮው…