Fana: At a Speed of Life!

በብሔራዊ ደህነንት ምክር ቤት በተዘጋጀ የምርጫ ፀጥታ ዕቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በተዘጋጀው አገር አቀፍ የምርጫ ፀጥታ ዕቅድ ላይ የፌዴራልና የክልል ባለድርሻ አካላት ተወያዩ። ዕቅዱ የተዘጋጀው በተያዘው ዓመት የሚካሄደውን አገራዊ ምርጫ ፍትሃዊ፣ ተዓማኒ፣…

የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ፖሊሲ በዘርፉ ጠንካራ ሀገራዊ አቅም መፍጠር የቻለ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች በፖሊሲው አፈፃፀም ዙሪያ መክረዋል። በምክክሩ አለም አቀፍ ትስስር በመፍጠር ሀገራዊ የሳይንስ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ዘርፍ የሰው ሀብትንና መረጃን በማልማት፣ ዘመናዊ የፋይናንስ…

በኮንሶ እና በአሌ አከባቢ ተፈጥሮ የነበረውን የፀጥታ ችግር ለመፍታት ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮንሶ እና በአሌ አከባቢ ተፈጥሮ የነበረውን የፀጥታ ችግር ለመፍታት ውይይት ተካሄደ፡፡ በውይይቱ የኮንሶ እና የአሌ ህዝቦች ለረጅም ዘመናት የዘለቀ አብሮነታቸውን በማስቀጠል እርስ በርስ እንደ አንድ የቤተሰብ አባል ሆነው መዝለቃቸው…

በአሶሳ ከተማ በሶስት ቀናት ውስጥ ከ552 ሺህ ብር በላይ የሚገመት ህገ-ወጥ የትምባሆ ምርቶች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሶሳ ከተማ በሶስት ቀናት ውስጥ ከ552 ሺህ ብር በላይ የሚገመት ህገ-ወጥ የተለያዩ የትምባሆ ምርቶች መያዛቸውን የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ የደቡብ ምዕራብ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት…

ሀገር አቀፍ የጤና ተቋማት መሠረተ ልማት ግንባታ የ5 ወራት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሀገር አቀፍ የጤና ተቋማት መሠረተ ልማት ግንባታ የ5 ወራት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ዓለምጸሃይ ጳውሎስ፣ በሚኒስቴሩ የመሠረተ ልማት…

የህብረተሰብ አቀፍ የአካል ብቃት ስፖርታዊ እንቅስቃሴው በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከተማ አቀፍ የሰላም ማህበረሰብ አቀፍ የአካል ብቃት ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ተጀመረ። "ለሀገሬ ሰላም ዘብ እቆማለሁ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ቅድሚያ እሰጣለሁ" በሚል መሪ ቃል የህብረተሰብ አቀፍ የአካል ብቃት ስፖርታዊ…

ኮሚቴው በመተከል ዞን የአስቸኳይ ጊዜ ተግባራት ማስተባበሪያ ማዕከል እንዲቋቋም ውሳኔ አስተላልፏል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አስተባባሪ ማዕከል ዘርፈ ብዙ ምላሽ ሰጪ ብሔራዊ ኮሚቴ በህግ ማስከበር ሂደቱ ለተከሰቱ ሰብዓዊና ማህበራዊ ቀውሶች ፈጣን ምላሽ አሰጣጥ ተግባራትን ለመገምገም መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል። በዚህም በመተከል ዞን…

በሶማሌ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሶማሌ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ። በዛሬው እለት በጅግጅጋ ከተማ በተካሄደው የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ ላይ የሶማሌ ክልል ብልፅግና ፓርቲና ሌሎች በክልሉ የሚገኙ…

የበጎ ፈቃደኛ የህክምና ባለሙያዎች ቡድን በጥቃት የተጎዱ ዜጎችን ለመርዳት ወደ ቡለን ወረዳ ለመጓዝ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ቡለን አካባቢ በተፈጸመ ጥቃት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የህክምና እርዳታ የሚሰጥ የጤና ባለሙያዎች ቡድን ከፓዌ ሆስፒታል ነገ ወደ ስፍራው ለመጓዝ መዘጋጀቱ ተገለጸ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ እንዳመለከተው በበጎ…

ተጨማሪ 533 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው 670 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ 533 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው 670 ሰዎች ከቫይረሱ ማገገማቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በኢትዮጵያ 12 ሺህ 241 ሰዎች ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች ሲሆን ከዚህ ውስጥ 236 ሰዎች በጽኑ ሕክምና ክፍል ክትትል…