Fana: At a Speed of Life!

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልኡክ በፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን በመስኖ የለማ የስንዴ ማሳን ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልኡክ በኦሮሚያ ክልል በፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን ባራክ ወረዳ ቡራ እና አለልቱ ጨፌ ቀበሌዎች በመስኖ የለማ የስንዴ ማሳን ጎብኝቷል። በተጨማሪም በርእሰ መስተዳድር አቶ…

በመዲናዋ ባለፉት አምስት ወራት ለ118 ሺህ ወጣቶች የሥራ እድል መፈጠሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት አምስት ወራት ለ118 ሺህ ወጣቶች የሥራ እድል መፈጠሩን የሥራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ገለጸ። የአዲስ አበባ ሥራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ይመር…

ህዝቡ ለችግኝ ተከላው ያሳየውን ርብርብና ተሳትፎ በእንክብካቤውም መድገም እንደሚገባ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህዝቡ ለችግኝ ተከላው ያሳየውን ርብርብና ተሳትፎ በእንክብካቤውም መድገም እንደሚገባ ጥሪ ቀረበ። ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከናወነ የሚገኘውን የአረንጓዴ ልማትና የችግኝ ተከላን ወይም 'አረንጋዴ…

የወንጀል ሕግ ስነ ስርዓትና የማስረጃ ሕግ ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን መሰረት ባደረገ መልኩ ይሻሻላል – የሕግ ባለሙያዎች ማህበር

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የወንጀል ሕግ ስነ ስርዓትና የማስረጃ ሕግ፤ ሕገ መንግስቱን መሰረት ያደረገና አገሪቷ የፈረመቻቸውን ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ባካተተ መልኩ የሚሻሻል መሆኑን የሕግ ባለሙያዎች ማህበር ገለጸ። ላለፉት 60 ዓመታት ሥራ ላይ…

ህዝቡ በፀጥታ ስራ ላይ እያደረገ ያለውን ተሳትፎ ለማጠናከር የሚረዳ የገለልተኛ አማካሪ ቡድን በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህዝቡ በፀጥታ ስራ ላይ እያደረገ ያለውን ተሳትፎ ለማጠናከር የሚረዳ የገለልተኛ አማካሪ ቡድን በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ መመስረቱንየአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ በምስረታው ላይ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች…

ሀገር አቀፍ የጤና ተቋማት መሠረተ ልማት ግንባታ የ5 ወራት አፈጻጸም ግምገማ በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሀገር አቀፍ የጤና ተቋማት መሠረተ ልማት ግንባታ የአምስት ወራት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ዓለምጸሃይ ጳውሎስን ጨምሮ በሚኒስቴሩ የመሠረተ…

ብሔራዊ የወጣቶች በጎ ፈቃድ ማህበራዊ አገልግሎት የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከታህሳስ 5 አስከ 16 ቀን 2013 ዓ.ም ሲካሄድ የቆየው ብሔራዊ የወጣቶች በጎ ፈቃድ ማህበራዊ አገልግሎት የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቋል፡፡ መድረኩ በኢትዮጵያዊ በጎ እሴቶች የተገነቡ መልካም ግንኙነቶች የተንፀባረቁበት እና መግባባቶች…

የላፍቶ አትክልትና ፍራፍሬ መገበያያ ማዕከል ላይ እሳት የመለኮስና ሱቆቹን የማፍረስ ሙከራ ያደረጉ ሰዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የላፍቶ አትክልትና ፍራፍሬ መገበያያ ማዕከል ላይ እሳት የመለኮስና ሱቆቹን የማፍረስ ሙከራ ያደረጉ ሰዎች ተያዙ፡፡ አዲሱን የላፍቶ አትክልትና ፍራፍሬ መገበያያ ማዕከል ግልጋሎት ለማወክ የሚሰሩ ጥቂት ግለሰቦች ቦታው ላይ እሳት…

የኢንዱስትሪ ግብርና እና የተፈጥሮ ሃብት ውጤቶች አውደ ርዕይ በጅግጅጋ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ የኢንዱስትሪ ግብርና እና የተፈጥሮ ሃብት ውጤቶች አውደ ርዕይ ተከፈተ፡፡ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነ የኢንዱስትሪ፣ ግብርና እና የተፈጥሮ ሃብት ውጤቶች አውደ ርዕይ ዛሬ በይፋ በጅግጅጋ ተከፍቷል።…

ዘመን ባንክ በ2012 በጀት ዓመት ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዘመን ባንክ በ2012 ዓ.ም በጀት ዓመት ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ የዘመን ባንክ ፕሬዚደንት አቶ ደረጀ ዘበነ የባንኩ አጠቃላይ ሀብት 18.5 ቢሊዮን ብር መድረሱን ገልፀዋል፡፡…