በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልኡክ በፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን በመስኖ የለማ የስንዴ ማሳን ጎበኘ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልኡክ በኦሮሚያ ክልል በፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን ባራክ ወረዳ ቡራ እና አለልቱ ጨፌ ቀበሌዎች በመስኖ የለማ የስንዴ ማሳን ጎብኝቷል።
በተጨማሪም በርእሰ መስተዳድር አቶ…