Fana: At a Speed of Life!

የሻምበል አበበ ቢቂላ የሮም ኦሎምፒክ 60ኛ ዓመት የማራቶን ድል መታሰቢያ መርሃ ግብር በድምቀት እንዲከናወን ላደረጉ ተቋማትና ግለሰቦች የምሥጋና ፕሮግራም…

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)"የባዶ እግር ትሩፋቶች" በሚል መሪ ቃል የሻምበል አበበ ቢቂላ የ60ኛ አመት የሮም ኦሊምፒክ የማራቶን ድል እና ከሜልበርን እስከ ሪዮ ዲ ጄኔሮ በኦሊምፒክ የአትሌቲክስ ባለድሎች ዝክረ መርኃ ግብርን ከፌዴሬሽኑ ጋር በመተባበር…

ግምቱ 1 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ዘጠና ሶስት ኩንታል ባእድ ነገር ጋር የተቀላቀለበት ቅቤ ወደ ገበያ ሊቀርብ ሲል ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግምታዊ ዋጋው 1ነጥብ 6 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ዘጠና ሶስት ኩንታል ባእድ ነገር ጋር የተቀላቀለበት ቅቤ ወደ ገበያ ሊቀርብ ሲል መያዙን የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ። ቅቤው የተያዘው…

900 ሚሊየን ብር የሚጠጋ በጀት የተያዘላቸው የንጹሕ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክቶች ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ውኃ መስኖና ኢነርጅ ልማት ቢሮ 900 ሚሊየን ብር የሚጠጋ በጀት የተያዘላቸውን የንጹሕ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክቶች ስምምነት ከአማራ ውኃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ጋር ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው በመካነ ሰላም…