Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ባለፈው በጀት አመት ከ1.4 ቢሊዮን ብር በላይ ማትረፉን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ባለፈው በጀት አመት ከ1.4 ቢሊዮን ብር በላይ ማትረፉን ገለፀ፡፡ ባንኩ 16ኛ የባለአክሲዮኖች አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ እና 9ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤውን በአዳማ እያካሄደ ይገኛል።…

የሙለር ሪል እስቴት ባለቤት አቶ ሙሉጌታ ተስፋ ኪሮስ ሌላ ያለአግባብ ሀብት የማፍራት ወንጀል ምርመራ ተጀመረባቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሙለር ሪል እስቴት ባለቤት አቶ ሙሉጌታ ተስፋ ኪሮስ ከዚህ በፊት ከተጠረጠሩበት ሌላ ያለአግባብ ሀብት የማፍራት ወንጀል ምርመራ ተጀመረባቸው፡፡ ተጠርጣሪው የህወሓት የፀረሰላም ቡድንን በገንዘብ በመደገፍ ወንጀል ከአንድ ወር በላይ ምርመራ…

በአማራ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከልና የጤና መድህን ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የአንድ ወር የንቅናቄ ዘመቻ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ጤና ጥበቃ ቢሮ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከልና የጤና መድህን ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የአንድ ወር የንቅናቄ ዘመቻ እንደሚካሄድ አስታወቀ ፡፡ “የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከልና የጤና መድህን ተደራሽነትን ለማረጋገጥ…

በሀይለማሪያምና ሮማን ፋውንዴሽን የሚከናወነው የሴቶች የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት የንቅናቄ መድረክ በደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሀይለማሪያምና ሮማን ፋውንዴሽን የሚከናወነው የሴቶች የኢኮኖሚ ተጠቃማነት የንቅናቄ መድረክ በደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ ተካሂዷል። በንቅናቄ መድረኩ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ፣ የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር…

የፐብሊክ ሰርቪስ ሰራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ለሰራተኞቹ ያሰራውን ዘመናዊ የጤና እና አካል ብቃት እንቅስቃሴ ጂምናዚየም አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስትም ይሁን የግል ተቋማት ሰራተኞችን ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተጋላጭነትን ለመቀነስ ምቹና ጥሩ የስራ አካባቢ መፍጠር ይገባል ተባለ፡፡ የፐብሊክ ሰርቪስ ሰራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ለሰራተኞቹ ያሰራውን ዘመናዊ የጤና እና አካል…

በ875 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ እየተገነባ ያለው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ሪፈራል ሆስፒታል በሚቀጥለው ዓመት ስራ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በ875 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ እየተገነባ ያለው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ሪፈራል ሆስፒታል በሚቀጥለው ዓመት ስራ እንደሚጀምር ዬኒቨርሲቲው የቢዝነስና ልማት ምክትል ፕሬዚዳንት ገልጸዋል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ዓለም ጸሃይ ጳውሎስ እና…

በአለም በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 80 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአለም በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 80 ሚሊየን ማለፉ ተገለፀ፡፡ እስካሁን በአለም 80 ሚሊየን 218 ሺህ በላይ ሰዎች በቫይረሱ ሲያዙ፤ ከ1 ሚሊየን 757 ሺህ 800 በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ አሜሪካ ከ19 ሚሊየን በላይ…

በአማራ ክልል የተደራጀ የዳታ ቤዝ አያያዝ ስርዓትን ለማዳረስ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብልፅግና ፓርቲ ለዞን አመራርና አባላት የተቀናጀና የተደራጀ የዳታ ቤዝ አያያዝ ስልጠና እየሰጠ ነው፡፡ የአማራ ብልፅግና ፓርቲ የአደረጃጀት ዘርፍ ም/ሀላፊ አቶ መስፍን አበጀ የስልጠናው ዋና ዓላማ የተደራጀና የተቀናጀ የመረጃ አያያዝ…

የኦሮሚያ ክልል ከውጭ የሚገዛውን የስንዴ ምርት በአገር ውስጥ ምርት ለመተካት እየሰራ መሆኑን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል መንግሥት ኢትዮጵያ ከውጭ የምትገዛውን የስንዴ ምርት በአገር ውስጥ ምርት ለመተካት እየሰራ መሆኑን ገለፀ፡፡ በዚህም ለስንዴ ግዥ የሚውል ወደ አንድ ቢሊዮን ዶላር ዓመታዊ ወጪ ማስቀረት ይቻላል ተብሏል፡፡ ይህን…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 4 ሺህ 87 ተማሪዎቹን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በቀንና በማታ ያሰለጠናቸውን 4 ሺህ 87 ተማሪዎቹን አስመረቀ:: የምረቃ ስነስርዓቱ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ የዩኒቨርሲቲው የቦርድ ሰብሳቢ የሰላም ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል እና የሳይንስና ከፍተኛ…