Fana: At a Speed of Life!

በ500 ሺህ ብር የተገነባው የቡና ኮንትራት አስተዳደር ሶፍትዌር ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን 500 ሺህ ብር ወጪ ያደረገበት የቡና የኮንትራት አስተዳደር ሶፍትዌር ስራውን ጀመረ፡፡ የግብር ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን የኮንትራት ውል አስተዳደር ወደ ስራ መግባቱ የተንዛዛውን የግብይት ስርዓት ከማስቀረት…

ተጨማሪ 481 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 754 ሰዎች አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ለ6 ሺህ 762 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 481 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ባለፉት 24 ሰአታት ውስጥ የ15 ሰዎች ህይወት በቫይረሱ ሳቢያ ሲያልፍ…

ምክትል ከንቲባዋ በተገኙበት ሰረገላ የታክሲ አገልግሎት በይፋ ስራውን ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ሴቶች ብቻ የሚያሽከረክሩት ሰረገላ የታክሲ አገልግሎት በይፋ ስራ ጀመረ፡፡ ምክትል ከንቲባዋ በፌስቡክ ገጻቸው እንዳስታወቁት ሰረገላ የታክሲ አገልግሎት በመዲናዋ ያለውን የትራንስፖርት እጥረት…