Fana: At a Speed of Life!

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ በመደመር መፅሃፍ ገቢ የሚገነቡ ትምህርት ቤቶችን የመሰረተ ድንጋይ ማስቀመጥ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ በመደመር መፅሃፍ ገቢ የሚገነቡ የሁለተኛ ዙር ትምህርት ቤቶችን የመሰረተ ድንጋይ ማስቀመጥ ጀመሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በመደመር መፅሃፍ ገቢ ትምህርት ቤቶች በሌሉባቸው አካባቢዎች የቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት…

ሜጀር ጄኔራል መሐመድ ኒሻን ጨምሮ አራት  የቀድሞ የጦር መኮንኖች  በህወሓት ጸረ ሰላም ቡድን አመራሮች  ተገደው  ሚኒሻዎችን ሲያደራጁ እንደነበር ለፍርድቤት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ   ለአገር መከላከያ ሠራዊት እጃቸውን የሰጡት ሜጀር ጄኔራል መሐመድ ኒሻን ጨምሮ  አራት  የቀድሞ የጦር መኮንኖች  በህወሓት ጸረ ሰላም ቡድን አመራሮች  ተገደው  ሚኒሻዎችን ሲያደራጁ እንደነበር ለፍርድ ቤት ገለጹ ተጠርጣሪ የጦር መኮንኖቹ…

የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት መርሃ ግብር ዓላማ የወጣቶችን ሁለንተናዊ ስብዕና በማሳደግ ለመጭው ትውልድ በጎ አሻራ ጥሎ ማለፍ ነው –…

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ወደ ተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች ለገቡ የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራም ሰልጣኞች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ሚኒስትሯ በቅርቡ ወደ አሶሳ፣ ጋምቤላ፣…

በአራት የገጠር ቀበሌዎች የተገነቡት የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ተጠናቀው አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአራት የገጠር ቀበሌዎች የተገነቡት የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ተጠናቀው አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል አስታወቀ፡፡ እስካሁንም በሶማሌ ክልል ቆርሌ፣ በኦሮሚያ ክልል ሚኖ፣ በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል…

የጣሊያኑ ጠ/ሚ ጁሴፔ ኮንቴ ስልጣናቸውን ለቀቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ  ስልጣናቸውን ለቀቁ። የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን የያዙበት መንገድ በተመለከት ተችት ሲቀርብባቸው የነበሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመልቀቂያ ደብዳቤ ለፕሬዚዳንቱ አስገብተው ተቀባይነት አግኝቷል። በጣሊያን በኮሮና…

ኢዜማን ጨምሮ 5 ፓርቲዎች የምርጫ ምልክቶቻቸውን ቀይረው እንዲያቀርቡ ቦርዱ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የፓርቲዎች የምርጫ ምልክት መረጣ እየተከናወነ እንደሆነ አስታውቋል። በዚህም መሰረት እስከአሁን ድረስ 45 ያህል ፓርቲዎች ምልክቶቻቸውን ያስገቡ ሲሆን አምስት ፓርቲዎች የመረጧቸው ምልክቶች…

በመቐለ ከተማ የንግድ እንቅስቃሴ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በመቐለ ከተማ የንግድ እንቅስቃሴ መጀመሩን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መንግስት በትግራይ ክልል የወሰደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ ተከትሎ በክልሉ የንግድ እንቅስቃሴ መስተጓጎሉ የሚታወቅ ሲሆን ይህም…

የጆ ባይደን አስተዳደር በህዳሴ  ግድብ ላይ ጣልቃ እንደማይገባ ተስፋ አደርጋለሁ- አምባሳደር አለማየሁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ አዲሱ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳዳር በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድርድር ዙሪያ የቀድሞው መንግስት እንዳደረገው በጉዳዩ ላይ እጁን እንደማይጭን ተስፋ አደርጋለሁ ሲሉ በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ ገለፁ።…

በክልሎች ወሰን አካባቢዎች የሰላም እና የጋራ ልማት እቅድ ስምምነቶችን ማከናወን ለሀገራዊ እድገት ወሳኝ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በክልሎች ውስጣዊ እና አስተዳደራዊ ወሰን አካባቢዎች የሰላም እና የጋራ ልማት እቅድ ስምምነቶችን ማከናወን አስተማማኝ የሀገራዊ እድገት ላይ የሚያመጣው ተጽዕኖ እጅግ ከፍተኛ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

በቀዳማዊት እመቤት ፅ/ቤት የተገነባው 12ኛውን ትምህርት ቤት በምዕራብ ጉጂ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ጉጂ ሱሮ ቡርጉዳ ወረዳ የተገናበው ኢፋ ሱሮ  ቡርጉዳ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዛሬ ተመርቋል። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ፣…