Fana: At a Speed of Life!

በሀዋሳ ከተማ 7 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የመንገድ ዳር ማስዋብ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ   

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከባለሀብቶች ጋር በትብብር ከጥቁር ውሀ እስከ ሞኖፖል ድረስ የሚለማ 7 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የመንገድ ዳር ፕሮጀክት ይፋ ሆነ። ፕሮጀክቱ የከተማው አመራሮች፣ ባለድርሻ አካላት፣ የሚዲያ አካላትና ጥሪ…

ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡመድ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን እና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡመድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ኢንጂነር ታከለ ከርዕሰ መስተዳድሩ ጋር በመሆን በክልሉ የሚገኙ ባህላዊ ወርቅ አምራቾችና ወርቅ ሽያጭ የሚካሄድበትን ስፍራ…

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፤ታህሳስ 16 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በመቀሌ ከተማ ከተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እያካሄደ ነው። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ፣ የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር ዶክተር አብርሃም በላይ፣…

6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ግንቦት 28 ቀን 2013 ዓ.ም እንዲሆን ሃሳብ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው ዓመት የሚካሄደው 6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የድምፅ መስጫ ቀን ግንቦት 28 ቀን 2013 ዓ.ም እንዲሆን ሀሳብ ቀረበ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የምርጫ ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳን…

ፍርድቤቱ የጋዜጠኛ ዳዊት ከበደን እና የአራት መኮንኖችን ጉዳይ ለማየት ቀጠሮ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውራምባ ታይምስ ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ ለ3ኛ ጊዜ ፍርድቤት ቀርቧል፡፡ ዳዊት ከበደ በተጠረጠረበት ወንጀል ፖሊስ የሰራውን የምርመራ ስራና ባሰባሰባው ማስረጃ ላይ ማብራሪያ ሰጥቷል፡፡ ተጠርጣሪው በሚዲያዎች ሲዘገብብኝ የፖሊስ ምርመራ ብቻ…

42 ኢትዮጵያውያን ከሊባኖስ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 42 ኢትዮጵያውያን ዜጎች ከሊባኖስ ወደ ሃገራቸው ተመለሱ፡፡ ኢትዮጵያውያኑ ወደ ሃገራቸው እንዲገቡ የተደረገው ግሎባል አሊያንስ ከተሰኘ በኢትዮጵያውያን ዳያስፖራዎች ከተመሰረተ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር…

የጤና ሚኒስቴር ህብረተሰቡ ሀይማኖታዊ በዓላትን ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ እንዲያከብር አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ የሚከበሩ ሀይማኖታዊ በዓላትን ህብረተሰቡ ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ እንዲያከብር የጤና ሚኒስቴር አሳሰበ። ሚኒስቴሩ በዓላቱን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር በመሆን መግለጫ ሰጥቷል። የጤና ሚኒስትር ዲኤታ…

በኤርትራ 4 ነጥብ 4 ሬክተር ስኬል የተለካ ርዕደ መሬት ተከሰተ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኤርትራ ሰሜን ምዕራብ አቆርዳት አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱ ተገለፀ፡፡ የኤርትራው የማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል በትዊተር ገጻቸው እንዳሰፈሩት በሬክተር ስኬል 4 ነጥብ 4 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ መመዝገቡን…

ሀገር ዓቀፍ የወባ ሳምንት ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2023ዓ.ም የወባ በሽታን ለማጥፋት በተያዘው ዕቅድ መሰረት ዕቅዱን ተግባራዊ ለማድረግ የሚረዳ ሀገር ዓቀፍ የወባ ሳምንት ዘመቻ በድሬዳዋ በይፋ ተጀምሯል፡፡ የዘመቻውን መጀመር ይፋ ያደረጉት የአስተዳደሩ ከንቲባ…

በፕሪሚየር ሊጉ ባህርዳር ከተማ አዳማ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 3ኛ ሳምንት ጨዋታ ባህርዳር ከተማ አዳማ ከተማን 2 ለ 0 አሸነፈ:: ባህርዳር ከተማ በመጀመሪያው አጋማሽ በፍጹም አለሙ እና ባዬ ገዛኸኝ ባስቆጠሯቸው ግቦች ነው አሽንፎ ሊወጣ የቻለው፡፡ ከፌስቡክ ገፃችን…