የሀገር ውስጥ ዜና ለሰላምና ልማት እንጂ ለኦነግ ሸኔ ቦታ የለንም- የደምቢዶሎ ከተማ ህዝብ Abrham Fekede Dec 25, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቄለም ወለጋ ዞን የደምቢዶሎ ከተማ ነዋሪዎች፣ የመንግስት ሰራተኞች እና የፀጥታ አካላት ኦነግ ሸኔን የማደን ዘመቻ አካሄዱ፡፡ የአሰሳ ስራው ለሶስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየ መሆኑን የደምቢዶሎ ከተማ ኮሙኒኬሽን ገልጿል፡፡ ዘመቻውን…
የዜና ቪዲዮዎች በትግራይ ክልል 12 አባላት ያሉት አዲስ ካቢኔ Tibebu Kebede Dec 25, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=g0J-WFIqn7s
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ የፈረንጆችን ገና ለሚያከብሩ የኢትዮጵያ ወዳጆችና የዳያስፖራ ማህበረሰብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Tibebu Kebede Dec 25, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የፈረንጆቹ ገና ለሚያከብሩ የኢትዮጵያ ወዳጆችና የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበረሰብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገፃቸው ላይ መልካም የገና በዓል እና የደስታ በዓል ይሁንላችሁ…
የዜና ቪዲዮዎች የኮሮና ቫይረስ ክትባት በኢትዮጵያ፤ ክትባቱን 20 በመቶ ለሚሆኑ ዜጎች ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ነው- ጤና ሚኒስቴር Tibebu Kebede Dec 25, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=wqeXvS-BNQU
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ በተመድ በግጭት ቀጠና ውስጥ ያሉ ህጻናት ልዩ ተወካይ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Dec 25, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት ምንግስታት ድርጅት የኦትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ በተመድ በግጭት ቀጠና ውስጥ ያሉ ህጻናት ልዩ ተወካይ ቨርጂኒያ ጋምባ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅትም በትግራይ ክልል ስላለው የሰብአዊ ድጋፍ ለልዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር በወላይታ ሶዶ ከተማ የእሳት አደጋ የተከሰተበትን የገበያ ስፍራ ጎበኙ Tibebu Kebede Dec 25, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ በወላይታ ሶዶ ከተማ የእሳት አደጋ የተከሰተበትን የገበያ ስፍራ ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ የደቡብ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ጥላሁን ከበደ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሶማሌ ክልል በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ በንጹሃን ዜጎች ላይ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ሀዘን ገለፀ Tibebu Kebede Dec 25, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ በንጹሃን ዜጎች ላይ በደረሰው የህይወትና የአካል ጉዳት የተሰማውን ሀዘን ገለፀ። ምንም አይነት የፖለቲካ ተሳትፎ የሌላቸውን በቤኒሻንጉል ክልል መተከል ዞን ቡለን ወረዳ ለፍቶ አዳሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌደራል የዴሞክራሲ ተቋማት የጋራ የምክክር መድረክ በጅግጅጋ እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Dec 25, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌደራል የዴሞክራሲ ተቋማት የጋራ የምክክር መድረክ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በመድረኩ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፣ ምክትል አፈ ጉባኤ ሽታዬ ምናለ፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት…
የሀገር ውስጥ ዜና ከታሪክ ሳይማሩ በእሳት መጫወት አዙሪት ውስጥ ስለሚከተን ተቀናጅተን እንስራ -ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ Tibebu Kebede Dec 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በበኒሻንጉል ጉሙዝ መተከል ዞን በንጹሀን ዜጎች ላይ በደረሰው የህይወት ህልፈትና አካል ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ሞትን በፍጹም መላመድ የለብንም ብለዋል። በመተከል በንጹሃን…
የሀገር ውስጥ ዜና ተጨማሪ 410 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 1 ሺህ 21 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል Tibebu Kebede Dec 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ለ5 ሺህ 503 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 410 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ባለፉት 24 ሰአታት ውስጥ የ12 ሰዎች ህይወት በቫይረሱ ሳቢያ ሲያልፍ 1 ሺህ 21 ሰዎች…