Fana: At a Speed of Life!

ከሳዑዲ አረቢያ በሳምንቱ 1 ሺህ ኢትዮጵያውያንን የመመለስ ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ከሳዑዲ አረቢያ በሳምንቱ 1 ሳምንቱ ኢትዮጵያውያንን የመመለስ ስራ መጀመሩን በሀገሪቱ ያለው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ። ወደ ሳዑዲአረቢያ ህጋዊ ባልሆኑ መንገዶች ሲገቡ ተይዘው በሳዑዲ አረቢያ የተለያዩ የስደተኞች ማቆያ ጣብያ ውስጥ የሚገኙና ላለፉት…

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ4 ሺህ 858 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ33ኛ ጊዜ ከ4 ሺ ህ858 በላይ ተማሪዎችን አስመርቋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ዲግሪ ፣በሁለተኛ ድግሪና በሶስተኛ ድግሪ መርሃ ግብር በመደበኛና መደበኛ ባልሆነ ፕሮግራም ትምህርታቸውን ያጠናቀቁትን ነው ያስመረቀው፡፡…

ለሠርግ ማድመቂያ በሚል በተተኮሰ ጥይት የሁለት አጃቢዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ለሠርግ ማድመቂያ በሚል በተተኮሰ ጥይት የወንድ ሙሽራው ሁለት አጃቢዎች ህይወታቸው ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ዋና ኢንስፔክተር መሳፍንት አባይ ለኢዜአ እንደተናገሩት አጃቢዎቹ…

በሁሉም ዘርፎች እንዲያድጉ ከተፈለገ ለትራንስፖርት ዘርፉ መዘመን ትኩረት ሊሰጥ ይገባል-አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2013  (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሁሉም ዘርፎች እንዲያድጉ ከተፈለገ ለትራንስፖርት ዘርፉ መዘመን ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትርና የውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚንስትርና የውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ ይህንን ያሉት…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለስራ ጉብኝት ወደ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አቀኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለስራ ጉብኝት ወደ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አቀኑ፡፡ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በኮንጎ ቆይታቸው በሁለትዮሽ፣ ቀጠናዊና አህጉራዊ ጉዳዮች ከሀገሪቱ ባለስልጣናት ጋር እንደሚመክሩ ኢብኮ ዘግቧል፡፡ ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ…

በአለም በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 100 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአለም ዙሪያ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 100 ሚሊየን ማለፉ ተሰምቷል፡፡ እስካሁን በአለም አቀፍ ደረጃ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ100 ሚሊየን 286 ሺህ 700 በላይ ሆኗል፡፡ በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥርም 2…