Fana: At a Speed of Life!

የአስር ዓመት የልማት እቅድ በሁሉም ዘርፍ ስኬታማ እንዲሆን የትራንስፖርት ዘርፉን በቀዳሚነት ማዘመን ያስፈልጋል-  አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችው የአስር አመት የልማት እቅድ በሁሉም ዘርፍ ስኬታማ እንዲሆን የትራንስፖርት ዘርፉን በቀዳሚነት ማዘመን እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትርና የውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ አቶ  ደመቀ መኮንን ተናገሩ። የትራንስፖርት ዘርፉ የአስር አመታት…

የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል በትግራይ ክልል እየተደረገ ስለሚገኘው የሰብዓዊ ድጋፍ በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስተባባሪ ከዶ/ር…

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል በትግራይ ክልል እየተደረገ ስለሚገኘው የሰብዓዊ ድጋፍ በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስተባባሪ ከሆኑትን ዶ/ር ካትሪን ሶዚን ጋር ተወያዩ። ሚኒስትሯ በክልሉ የመንገድ፣ የባንክ፣ እንዲሁም የቴሌኮም…

አፍሪካውያን ታሪካቸውን በራሳቸው ቋንቋ በድምፅ በመቅረጽ የሚያስተዋውቁበት መተግበሪያ ተሰራ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካውያን የታሪክ ተናጋሪዎች ታሪካቸውን በራሳቸው ቋንቋ በድምፅ በመቅረጽ የሚያስተዋውቁበት መተግበሪያ ተሰራ። አማርኛን ጨምሮ  በሌሎች ቋንቋዎች የአፍሪካን ታሪኮች ወደ ድምፅ መጽሐፍት መቀየር የሚያስችል መተግበሪያ በጋናው የሶፍት ዌር ኩባንያ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከባለድርሻ አካላት ጋር በሁለት ረቂቅ መመሪያዎች ላይ ውይይት አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በምርጫ ወቅት የኮቪድ 19 ሥርጭትን ለመቀነስና በምርጫ ሂደት ላይ ሰላምና ፀጥታን የሚያስከብሩ የፀጥታ አስከባሪ አካላት የአሠራር ሥርዓት እና የሥነ-ምግባር ድንጋጌዎች ላይ መክሯል። የመጀመሪያው የውይይት መድረክ…

ባለፉት 24 ሰዓታት 437 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 549 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 6 ሺህ 342 የላቦራቶሪ ምርመራ 437 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ዶክተር ሊያ በፌስቡክ ገጻቸው እንደገለጹት 549 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ አገግመዋል፡፡…

በህግ ቁጥጥር ስር የሚገኙ የህወሃት ከፍተኛ አመራሮች ሰብኣዊ መብታቸው እየተጠበቀ መሆኑን ለመርማሪ ቦርዱ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣2013(ኤፍ ቢ ሲ) በህግ ቁጥጥር ስር የሚገኙ የህወሃት ከፍተኛ አመራሮችን ያነጋገረ ሲሆን፤ ሰብኣዊ መብታቸው እየተጠበቀ መሆኑን ተጠርጣሪዎቹ በትግራይ ክልል የተደነገገውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም ለሚመረምረው ቦርድ ተናግረዋል፡፡ መርማሪ ቦርዱ የማጣራት ስራውን…

ኢትዮጵያ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ኤምባሲዋን እንደገና ለመክፈት ማቀዷን ፕሬዝዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ  ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ኢትዮጵያ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ኤምባሲዋን በቅርቡ እንደገና  ለመክፈት ማቀዷን ገልጸዋል። ፕሬዚዳንቷ ይህንን ያስታወቁት  ከሀገሪቱ  ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ ጋር በኪንሻሳ ብሄራዊ ቤተመንግስት ከተወያዩ…

የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከአውሮፓ ህብረት የትብብር ዘርፍ ሀላፊ ጋር በትግራይ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከአውሮፓ ህብረት የትብብር ዘርፍ ሀላፊ ኤሪክ ሀበር ጋር በትግራይ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል፡፡ አቶ አህመድ ሽዴ በአዲስ አበባ ከሚገኙት የአውሮፓ ህብረት የትብብር ዘርፍ ሀላፊ ኤሪክ ሀበር ጋር በትግራይ…

በወላይታ ሶዶ አንዲት እናት አራት ልጆችን በሰላም ተገላገለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ኦቶና ማስተማሪያና ሪፌራል ሆስፒታል አንዲት እናት አራት ልጆችን በሠላም ተገላግላለች። በወላይታ ዞን ኦፋ ወረዳ ዎሺዎቻ ዳቃያ ቀበሌ ነዋሪ የሆነችው ወይዘሮ ወርቅነሽ ብርሃኑ ካገባች ዓመት ያለፋት ሲሆን የመጀመሪያዋ…

በጎዴይ ከተማ ለሚገነባው የሚረድ ለይሊ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በጎዴይ ከተማ ለሚገነባው የሚረድ ለይሊ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ ግንባታ በሸቤሌ ዞን የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ። የመሰረት ድንጋዩን…