Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ ሀዲያ ሆሳዕና ሲዳማ ቡናን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በሶስተኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕና ሲዳማ ቡናን 3 ለ 1አሸነፈ፡፡ የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሶስተኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡…

የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ በዜጎች ላይ በደረሰው ጥቃት የተሰማውን ሀዘን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ መተከል ዞን ቡለን ወረዳ በንፁሀን ዜጎች ላይ በደረሰው ኢ- ሰብአዊ ድርጊት የተሰማውን ሃዘን ገልጿል፡፡ ዜጎች በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል በሰላም ተንቀሳቅሰው መኖር…

የመንግስትና የግል ተቋማት ለ˝ገበታ ለሀገር˝ ፕሮጀክት ገቢ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስትና የግል ተቋማት ለ˝ገበታ ለሀገር˝ ደረሠኝ በመላክ ቃል የገቡትን ገንዘብ ገቢ አደረጉ። በዚህም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የባንኩ ማሕበረሰብ - 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር የኢትዮጵያ ልማት ባንክ - 90 ሚሊየን ብር የከፍተኛ…

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ከ157 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 16 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ከ157 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ ኢንተርፕራይዙ ቀልጣፋና ዘመናዊ በሆነ መልኩ የተጠቃሚዎቹን ፍላጎት ለማሟላት የተለያዩ ተግባራት ሲያከናውን መቆየቱም ነው የተነገረው፡፡ በበጀት…

በኦሮሚያ ክልል 10 ነጥብ 6 ሚሊየን ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው ተመልሰዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል 10 ነጥብ 6 ሚሊየን ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው መመለሳቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ቶላ በሪሶ ገለፁ፡፡ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ትምህርት በመቋረጡ ተማሪዎች ለድብርት፣ ፆታዊ ጥቃት እና ያለዕድሜ ጋብቻ…

እነ እስክንድር ነጋ ላይ ዐቃቤ ህግ ምስክር እንዲያሰማ ቀጠሮ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገ መንግስትና የጸረ ሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በእስክንድር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮል፣ ቀለብ ስዩም፣ አስካለ ደምለው እና ከዚህ በፊት በዋስ በወጣው 5ኛ ተከሳሽ ጌትነት በቀለ ላይ ዐቃቤ ህግ ምስክር…

ለህወሓት ጸረ ሰላም ቡድን በድብቅ ምሽግ ሲሰሩ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል የተባሉ የመከላከያ መኮንኖች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለህወሓት ጸረ ሰላም ቡድን የኮንስትራክሽን ስራ በሚል በድብቅ ምሽግ ሲሰሩ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል የተባሉት ሌተናል ኮሎኔል ኤፍሬም አብርሃን ጨምሮ 7 የመከላከያ መኮንኖች ፍርድ ቤት ቀረቡ። ተጠርጠሪዎቹ የመከላከያ ዶዘር ኦፕሬተር…

የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በጅግጅጋ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዕድሜያቸው ከአምስት አመት በታች ለሆኑ ህፃናት የሚሰጠው የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ዛሬ በጅግጅጋ ተጀምሯል ። ክትባቱ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ታህሳስ 19 ቀን 2013 ዓ.ም በሁሉም የሶማሌ ክልል ዞን፣ ወረዳና የከተማ…

በባህር ዳር ከተማ ለህብረተሰቡ ጤና ጠንቅ የሆኑ የተለያዩ ምርቶች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 16 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በባህር ዳር ከተማ የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው የታሸጉ ምግቦችና ሌሎችም ለህብረተሰቡ ጤና ጠንቅ የሆኑ ምርቶች መያዛቸውን በኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን የሰሜን ምዕራብ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ገለጸ። የቅርንጫፍ…

በትግራይ ክልል ከሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪ ባለቤትና አንቀሳቃሾች ጋር ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በትግራይ ክልል ከሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪ ባለቤትና አንቀሳቃሾች ጋር ምክክር እያካሄደ ይገኛል። ምክክሩ በትግራይ ክልል የአምራች ኢንዱስትሪው ዳግም ወደ ስራ በሚመለስበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ ነው። በውይይቱም…