Fana: At a Speed of Life!

ኤጀንሲው አዲስ የተቀናጀ የመረጃ አስተዳደር ስርዓት ተግባራዊ መድረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመረጃ አሰባሰብ፣ አደረጃጀትና ስርጭትን ለማዘመን የሚያስችል አዲስ የተቀናጀ የመረጃ አስተዳደር ስርዓት ተግባራዊ ማድረጉን የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ አስታወቀ። ኤጀንሲው አዲስ ባበለጸገው የተቀናጀ የመረጃ አያያዝና…

አቶ ኦርዲን በድሪ በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ በንጹሃን ዜጎች ላይ በደረሰው ህልፈተ ህይወትና የአካል ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን ቡለን ወረዳ በንጹሃን ዜጎች ላይ በደረሰው ህልፈተ ህይወትና የአካል ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር…

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አዲስ የካቢኔ አባላትን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል አዲስ የካቢኔ አባላት ተሹመው ወደ ስራ መግባታቸውን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የአስተዳደሩ የጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ገብረመስቀል ካሣ በክልሉ ከሚያስፈልጉ 16 የካቢኔ አባላት መካከል 11 ተሿሚዎች በይፋ ስራ…

በንጹሃን ዜጎች ላይ ማንነትን መሰረት አድርጎ የሚፈጸምን ጥቃት አጥብቀን እናወግዛለን- የብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ቡለን ወረዳ በንጹሃን ዜጎች ላይ ማንነትን መሰረት በማድረግ እየተካሄደ ያለውን ጥቃት አጥብቆ እንደሚያወግዝ የብልጽግና ፓርቲ ገለጸ፡፡ ፓርቲው ባወጣው መግለጫ ዜጎችን…