Fana: At a Speed of Life!

የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሃሰተኛ መረጃዎችን የሚያሰራጩ የማህበራዊ ሚድያ አንቂዎች ከህገወጥ ድርጊታቸው እንዲታቀቡ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሃሰተኛ መረጃዎችን በማሰራጨት ህብረተሰቡን ለማደናገር የሞከሩ የማህበራዊ ሚድያ አንቂዎች ከህገወጥ ድርጊታቸው እንዲታቀቡ አሳሰበ፡፡ ሰሞኑን ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብታቸውን ያላግባብ ተጠቅመው አገልግሎቱን…

ባለፉት 24 ሰዓታት 365 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 783 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 473 የላቦራቶሪ ምርመራ 365 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ዶክተር ሊያ በፌስቡክ ገጻቸው እንደገለጹት 783 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ አገግመዋል፡፡…

ቀጣዩ የአሜሪካ አምባሳደር የኢትዮጵያና አሜሪካን ግንኙነት ለማጠናከር ይበልጥ መሥራት ይኖርበታል-አምባሳደር  ራይነር

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካየኢትዮጵያ የምጣኔ ሃብታዊ እድገት እድሎች እንዲስፋፉ በተለይም አርሶ አደሮች ምርትና ምርታማነትን እንዲያጎለብቱ ድጋፍ ማድረጓን ተሰናባቹ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ራይነር ተናገሩ። ማይክል ራይነር ሀገራቸው ባለፉት ሦስት ዓመታት…

የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ኮሮናን በመከላከል ምርት እንዳይስተጓጎል ያደረገው ጥረት ለሌሎች ምሳሌ የሚሆን ነው – የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ኮሮናን በመከላከል የምርት ሂደቱ እንዳይስተጓጎል እያደረገ ያለው ጥረት ለሌሎችም ተቋማት ምሳሌ እንደሚሆን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስታወቀ። የኮሚቴው አባላት በፓርኩ ጉብኝት…

አቶ ደመቀ የስራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የስራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ራፋኤል ሞራቭ ጋር ተወያዩ። አምባሳደሩ የሁለቱን ሃገራት ታሪካዊ ግንኙነት እና ስትራቴጂያዊ ትብብር በማጠናከር ተልዕኳቸው…

የሞደርና ክትባት አዲስ የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ እንደሚከላከል ተመራማሪዎች አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞደርና ክትባት በብሪታንያና በደቡብ አፍሪካ የተከሰተውን አዲሱን የኮሮና ቫይረስ እንደሚከላከል የመድሃኒት አምራች ኩባንያ ተመራማሪዎች አረጋገጡ፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ሙከራዎች እንዳሳዩት ከሆነ ክትባቱ አዲሱ ቫይረስን ለመከላከል የሚረዳ የሰውነት…

መቐለን ጨምሮ የብር ቅያሪ ከተጀመረ 14 ቀናት ባለፋቸው የትግራይ ከተሞች አገልግሎቱ መጠናቀቁ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በሕግ የማስከበር ዘመቻ ምክንያት የተቋረጠው የብር ቅያሪ ሥራ ከታህሣሥ 21 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ለ14 ቀን ታራዝሞ እንደነበር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ አስታውሷል። ሆኖም የተራዘመውን ጊዜ አቆጣጠር በተመለከተ ከተለያዩ ወገኖች…

በአዲስ አበባ 21 ወለሎች ያሉት የመኖሪያ አፓርታማ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 21 ወለሎች ያሉት ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርታማ ሊገነባ ነው። የመኖሪያ አፓርታማው ሮክስቶን እና ሂሆንግ ተሰኙ ድርጅቶች ለአካባቢ ተስማሚ ሆነው እንደሚገነቡ ተነግሯል። አፓርታማው ሲግናል አካባቢ…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ጉዳይና ሰላም ቋሚ ኮሚቴ አባላት ውይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ጉዳይና ሰላም ቋሚ ኮሚቴ አባላት የውጭ ግንኙነት አገልግሎት ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የሥራ እንቅስቃሴ እና የስድስት ወራት የሥራ አፈፃፀም ዙሪያ ውይይት አደረጉ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር…

በዓለም ላይ በህገ-ወጥ መንገድ የተገኘ ገንዘብን ሕጋዊ በማስመሰል ከ800 ቢሊየን እስከ 2 ትሪሊየን ይመዘበራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በጄኔቫ የደህንነት ዘርፍ አስተዳደር ማዕከል ለፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል መርማሪዎችና ለኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡ ለአራት ቀናት በሚሰጠው በዚህ ስልጠና በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮ የሚሰሩ…