Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ዶ/ር አዲስአለም ባሌማ ለሁለተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 15 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አምባሳደር ዶክተር አዲስዓለም ባሌማ ለሁለተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበው ጉዳያቸው ታይቷል፡፡ በዚህም መርማሪ ፖሊስ በሰራቸው ስራዎች አምባሳደር አዲስ አለም ባሌማ ተልዕኮ ተቀብለው ሳይሆን በዋና ወንጀል አድራጊነት ሲንቀሳቀሱ እንደነበር…

የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት የሚመራው የንግድ ስራ ቅልጥፍና ማሻሻያ ስራ ያለበትን ደረጃ የሚመለከት ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሚቴው ዜጎች ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኙ ለማድረግ የተጀመረው የንግድ ስራ ቅልጥፍና ማሻሻያ እንዲሳካ ተቋማት ግልፅ የመረጃ ልውውጥና መናብበ ማድረግ እንደሚገባቸው ተገለጸ። አገልግሎት ፈላጊዎች፣ ነጋዴዎችና አልሚዎች ባሉበት ቦታ ሆነው አልያም…

ፖለቲካ ፓርቲዎች በቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ ለመሳተፍ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ ለመሳተፍ ከወዲሁ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እያከናወኑ መሆኑን ፖለቲካ ፓርቲዎች አስታወቁ። የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ /አብን/፣ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ /ኢዜማ/ እና የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ትዴፓ/…

በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣት ዲፕሎማቶችና ሰራተኞች ፎረም ምስረታ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣት ዲፕሎማቶችና ሰራተኞች ፎረም ምስረታ መካሄዱን ሚኒስቴሩ አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በተገኙበት ነው የወጣት ዲፕሎማቶችና ሰራተኞች ፎረም ምስረታው የተካሄደው። ሚኒስትር…

በአዲስ አበባ በኢንቫይሮመንታል ሳይንስ እና ተያያዥ የትምህርት ዘርፍ ከ500 በላይ ወጣቶች ስልጠና እየተሰጣቸው ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ500 በላይ ወጣቶች ከ92 ሚሊየን ብር በላይ በጀት መድቦ በኢንቫይሮመንታል ሳይንስ እና ተያያዥ በሆነ የትምህርት ዘርፍ ስልጠና እየሰጠ ነው፡፡ ወጣቶቹ ከዩኒቨርሲቲ ተመርቀው ስራ የሌላቸው ሲሆኑ ከሁሉም ክፍለ…

የሙለር ሪል ስቴት ባለቤት ለህወሓት የገንዘብ ድጋፍ ሲያደርጉ እንደነበር ማረጋገጡን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 15 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሙለር ሪል ስቴት ባለቤት አቶ ሙሉጌታ ተስፋኪሮስ ለህወሓት የገንዘብ ድጋፍ ሲያደርጉ እንደነበር ፖሊስ በምርመራ ማረጋገቱጡን ገለጸ። ፖሊስ እነሙሉጌታ ተስፋ ኪሮስን ጨምሮ ሶሰት ተጠርጣሪዎች ላይ ከዚህ በፊት በተሰጠው 10…

የምጣኔ ሃብት ዘርፉን ለማስፋት ኢትዮጵያ ከብራዚል ጋር እንደምትሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የምጣኔ ሃብት ዘርፉን ለማስፋት ኢትዮጵያ ከብራዚል ጋር በትብብር እንደምትሰራ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዶክተር ነገሪ ሌንጮ ገለጹ ፡፡ ሰብሳቢው በኢትዮጵያ ከብራዚል አምባሳደር አቪ ፔድሮሶ ጋር…