Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበር አካባቢ ግጭት እንዲፈጠር ድብቅ አፍራሽ አጀንዳ ይዘው የሚንቀሳቀሱ አካላት ተንኮል ነው – የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበር አካባቢ ግጭት እንዲፈጠር የሚደረገው ጥረት ድብቅ አፍራሽ አጀንዳ ይዘው የሚንቀሳቀሱ አካላት ተንኮል መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በዓረብኛ ባወጣው መግለጫ…

የቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኢንስቲትዩት ከልሳን ቴክኖሎጂ ጋራ በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኢንስቲትዩት ከልሳን ቴክኖሎጂ ጋራ በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱ በሁለቱም ተቋማት ያሉ ተመራማሪዎችን በማስተባበር የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ ውጤት…

ፍርድ ቤቱ ሌተናል ኮሎኔል ብርሃኑ ባየህና ሌተናል ጄኔራል አዲስ ተድላ ከጣሊያን ኤምባሲ እንዲለቀቁ ትዕዛዝ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሌተናል ኮሎኔል ብርሃኑ ባየህና ሌተናል ጄኔራል አዲስ ተድላ ከጣሊያን ኤምባሲ እንዲለቀቁ ለጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እና ለፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ትዕዛዝ ሰጠ። በእነ ኮሎኔል መንግስቱ ሃይለማርያም መዝገብ የተከሰሱት የቀድሞ…

ሜጀር ጀኔራል ገብረመድህን ፍቃዴን ጨምሮ 7 ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ላይ ፍርድ ቤቱ 12 ተጨማሪ ቀናትን ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በሃገር ክህደት እና ህገመንግስቱን እና ህገመንግስታዊ ስርዓቱን ለመናድ በማሰብ ወንጀል የተጠረጠሩት እነ ሜጀር ጀኔራል ገብረመድህን ፍቃዴን (ወዲ ነጮ) ጨምሮ 7 ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ላይ ፍርድ ቤቱ 12 ተጨማሪ ቀናትን ለፖሊስ ፈቀደ። ችሎቱ ለዛሬ…

ወደ ትምህርት ቤት እንመለስ በሚል ንቅናቄ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ትምህርት ቤት እንመለስ የሚል ንቅናቄ ከነገ ጀምሮ እንደሚካሄድ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ከትምህርት ቤት የቀሩ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት በሚመለሱበት ሁኔታ ላይ ከመንግስት ከፍተኛ አመራሮች ጋር…

በመተከል ዞን ከተፈጠረው የፀጥታ ችግር ጋር በተያያዘ ሰባት ከፍተኛ አመራሮች በቁጥጥር ስር ውለዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን ከተፈጠረው የፀጥታ ችግር ጋር በተያያዘ ሰባት የሚደርሱ ከፍተኛ አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት አስታወቀ። በዞኑ ከተፈጠረው ችግር ጋር ተያይዞ ኮማንድ ፖስቱ እጃቸው አለበት…

አምባሳደር ግርማ ተመስገን ከቱርክ ፓርላማ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 15 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር ግርማ ተመስገን ከቱርክ ፓርላማ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ኃላፊ አኪፍ ካጋታይ ኪሊክ ጋር ተወያዩ። በውይይቱም አምባሳደር ግርማ በትግራይ ክልል ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ ማብራሪያ ሰጥተዋል።…

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ ጅማ አባጅፋርን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 3ኛ ሳምንት ጨዋታ ፋሲል ከነማ ጅማ አባጅፋርን 4 ለ 1 አሸነፈ:: በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው በዚህ ጨዋታ የፋሲል ከነማን የማሸነፊያ ግቦች አምሳሉ ጥላሁን ፣ ሙጂብ…

የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች የውይይት መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በውይይት መድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መለሰ…

ፖሊስ የሰሜን ዕዝ ሎጂስቲክ ምክትል ኃላፊ የነበሩት ብርጋዴር ጄኔራል ከድር የጦር መሳሪያ ማከማቻ የት እንደሚገኝ ለህወሓት የጸረ ሰላም ቡድን መረጃ ሲያቀብሉ…

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ዕዝ ሎጂስቲክ ምክትል ኃላፊ ብርጋዴር ጄኔራል ከድር አራርሶ የጦር መሳሪያ ማከማቻ እና ተተኳሽ የጦር መሳሪያዎች የት እንዳሉ ለህወሓት የጸረ ሰላም ቡድን መረጃ ሲያቀብሉ እንደነበር ፖሊስ ገለጸ፡፡ በዚህ መረጃ መሰረት የጦር መሳሪያው…