Fana: At a Speed of Life!

ፍርድ ቤቱ አንድ ግለሰብን በማገት 30 ሚሊየን ብር ከቤተሰብ ለመቀበል ሲያስገድዱ ነበር የተባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ ተጨማሪ 7 የምርመራ ቀናትን ፈቀደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድቤት አራዳ ምድብ አንደኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ዛሬ ጉዳያቸው የታየላቸው ተጠርጣሪዎች ሙሴ ክብረአብ የተባለን ግለሰብ በማገት 30 ሚሊየን ብር ለመቀበል ሲያስገድዱ እንደነበር…

በደቡብ ክልል የከተማ ምግብ ዋስትና ኘሮግራም ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በደቡብ ክልል የከተማ ምግብ ዋስትና ኘሮግራም ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በኘሮግራሙ ላይ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት…

ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ማደራጃ አዋጅን ለማሻሻለ እየመከረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የንግድና ዘርፍ ማህበራት ማደራጃ አዋጅን ለማሻሻለ እየመከረ ነው። በውይይቱ እየተደረገ ያለው ከንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት፣ ከሀገር አቀፍና ከክልል ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት…

በደቡብ አፍሪካ ከተከሰተው አዲስ የኮሮና ቫይረስ ምክንያት ብሪታንያ የጉዞ እገዳ አስተላለፈች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብሪታንያ በደቡብ አፍሪካ ከተከሰተው አዲሱ የኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ወደ ሃገሪቱ የሚደረጉ በረራዎችን ማገዷን አስታወቀች፡፡ አዲሱ ቫይረስ የተለየው ከደቡብ አፍሪካ ከተመለሱ ተጓዦች ሲሆን በለንደን እና በሰሜናዊ ምዕራብ እንግሊዝ ነው መከሰቱ…

በህገ ወጥ መንገድ ወደ ውጭ ለመውጣት ሲዘጋጁ የነበሩ 45 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳ ውሃ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ወደ ውጭ ለመውጣት ሲዘጋጁ የነበሩ 45 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ። የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የኮሙዩኒኬሽን ክፍል ሃላፊ ዋና ኢንስፔክተር…

በአፍሪካ በኮሮና ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ60 ሺህ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ60 ሺህ መብለጡን የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠርና መከላከል ማዕከል አስታወቀ፡፡ ማዕከሉ እስካሁን ቫይረሱ በአጠቃላይ የ60 ሺህ 254 ሰዎችን ህይወት ቀጥፏል ብሏል፡፡ ደቡብ አፍሪካ…

በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት የተገነባው ደባርቅ ብርሃን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ሙሉ ወጪ የተገነባው ደባርቅ ብርሃን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የግንባታ ሂደቱ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ በቀጣይ ወር ተማሪዎችን ለመቀበል የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በ13…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማትን በዘላቂነት መምራት የሚያስችል መሪ ዕቅድ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማትን በዘላቂነት መምራት የሚያስችል ስፓሻል መሪ ዕቅድ ይፋ ተደረገ። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሸን የኢንዱስትሪውን ዘርፍ ዕድገት ለማሳካትና ለመምራት የሚያስችል ሀገራዊ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ስፓሻል ጥናት ረቂቅ ሪፖርት…

ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምና ልማት መረጋገጥ ህዝቡ አንድነቱን አጠናከሮ ሊሰራ ይገባል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ዘላቂ ሠላምና ልማት መረጋገጥ ህዝቡ አንድነቱን አጠናከሮ ሊሰራ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ። ሀገር አቀፍ የማህበረሰብ ተኮር የውይይት መድረክ በጋምቤላ…

በዋሽንግተን ዲሲ ታዋቂ የሆነው ጎዳና “ትንሿ ኢትዮጵያ” የሚል ስያሜ አገኘ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዋሽንግተን ዲሲ መሃል ከተማ ታዋቂ የሆነው ዩ ስትሪት በመባል የሚታወቀው ጎዳና “ሊትል ኢትዮጵያ ወይም ትንሿ ኢትዮጵያ” የሚል ስያሜ አግኝቷል። ለዚህ ስኬት ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውን ወገኖች 20 ዓመታት ሳይታክቱ መድከማቸው…