ፍርድ ቤቱ አንድ ግለሰብን በማገት 30 ሚሊየን ብር ከቤተሰብ ለመቀበል ሲያስገድዱ ነበር የተባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ ተጨማሪ 7 የምርመራ ቀናትን ፈቀደ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድቤት አራዳ ምድብ አንደኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ዛሬ ጉዳያቸው የታየላቸው ተጠርጣሪዎች ሙሴ ክብረአብ የተባለን ግለሰብ በማገት 30 ሚሊየን ብር ለመቀበል ሲያስገድዱ እንደነበር…