Fana: At a Speed of Life!

በሴካፋ ውድድር ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የኢትዮጵያ ታዳጊ ብሄራዊ ቡድን አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን አዲስ አበባ ገባ፡፡ በሩዋንዳ አስተናጋጅነት ሲካሄድ በቆየው የምስራቅና መካከለኛው የአፍሪካ የታዳጊዎች ዋንጫ ላይ የተሳተፈው ብሔራዊ ቡድኑ ዛሬ ንጋት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ደርሷል፡፡…

ከፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን አስተባባሪዎች ጋር በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይና የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ከፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን አስተባባሪዎች ጋር በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮችና ከቡድኑ ጋር አብሮ መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት አደረጉ። አምባሳደር…

286 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 286 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ መንግስት በችግር ላይ ያሉ ዜጎችን ከተለያዩ የዓረብ ሀገራት በተለይም ከሳዑዲ ዓረቢያ የማስመለሱን ስራ አጠናክሮ መቀጠሉ ተገልጿል። በዚህም…

በቡለን ወረዳ በኩጂ ቀበሌ በንጹኃን ዜጎች ላይ ጥቃት ባደረሱ 42 ፀረ-ሠላም ኃይሎች ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ቡለን ወረዳ በኩጂ ቀበሌ በትናንትናው ዕለት በንጹኃን ዜጎች ላይ ጥቃት ያደረሱ ፀረ-ሰላም ኃይሎች ላይ መከላከያ ሰራዊት ተከታትሎ በወሰደው እርምጃ 42ቱ ተደምስሰዋል፡፡ የመከላከያ ሠራዊት…

በመተከል ያለውን የፀጥታ ችግር ከመሠረቱ ለመፍታት የተቀናጀ ኃይል እንዲሠማራ ተደርጓል -ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ክልል በመተከል ዞን ያለውን የፀጥታ ችግር በተለያየ መንገድ ለመፍታት የተደረገው ጥረት የሚፈለገውን ውጤት ባለማምጣቱ ችግሩን ከመሠረቱ ለመፍታት የተቀናጀ ኃይል እንዲሠማራ ተደርጓል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፡፡ በቤኒሻንጉል…

የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚገጥሙትን ተግዳሮቶች ለመፍታት ክልሉ ይሰራል- አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ከሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ጋር በትብብር እንደሚሰራ አስታወቀ። የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳደር አቶ ደስታ ሌዳሞ ከሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ጋር በቅርበት በመስራ ፓርኩ የሚገጥሙትን የተለያዩ…

ባሌን የኦሮሚያ ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ መንግሥት እየሰራ እንዳለ አቶ አዲሱ አረጋ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ክላስተር አስተባባሪ በአቶ አዲሱ አረጋ የተመራው የኦሮሚያ ክልል መንግስት አመራር በባሌ ዞን ሮቤ ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝቷል፡፡ በሮቤ ከተማ 60 ፕሮጀክቶች ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ…

መንግስት የዜጎችን ደኅንነት ማረጋገጥ ቀዳሚው ተግባሩ አድርጎ መስራት ይገባዋል – የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የዜጎችን ደኅንነት ማረጋገጥ ቀዳሚው ተግባሩ አድርጎ መስራት እንደሚገባው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዛሬ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው ትናንት ታኅሣሥ 13 ቀን 2013 ዓ.ም…

ተጨማሪ 351 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 1 ሺህ 6 ሰዎች አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ5 ሺህ 96 ሰዎች የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ ተደርጎ 351 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው በኢትዮጵያ ተጨማሪ 351 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 1 ሺህ 6…

በመተከል ዞን ከተፈጠረው የጸጥታ ችግር ጋር በተያያዘ እጃቸው አለበት የተባሉ አመራሮች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤ ፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ መንግስት በመተከል ዞን ከተፈጠረው የጸጥታ ችግር ጋር በተያያዘ እጃቸው አለበት የተባሉ ከፍተኛ እና በየደረጃው የሚገኙ አመራሮችን በህግ ቁጥጥር ሥር ማዋል ጀምሯል፡፡ በዞኑ በተፈጠረው የጸጥታ ችግር እጃቸው ያለበትን፣…