Fana: At a Speed of Life!

በመተከል ዞን በንፁሃን ላይ በተፈፀመ ጥቃት የሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን በንፁሃን ላይ በተፈፀመ ጥቃት የሰዎች ህይወት ማለፉን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሃላፈ አቶ መለሰ በየነ አስታወቁ። በተፈፀመው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት ህይወታቸው ካለፈው ባሻገር የአካል ጉዳት እና የንብረት…

በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲያካሂድ የቆየው ብሄራዊ የማህበረሰብ ተኮር የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ለሶስት ተከታታይ ቀናት በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲያካሂድ የቆየው ብሄራዊ የማህበረሰብ ተኮር የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ። በማጠቃለያ ፕሮግራሙ ላይ የሰላም ሚኒስትር  ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካልሚል እንደተናገሩት በአንድ ሀገር ዘላቂ…

የደቡብ ክልል የሥራ ዕድል ፈጠራ ምክር ቤት መስራች ጉባኤ በሀዋሳ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል የሥራ ዕድል ፈጠራ ምክር ቤት መስራች ጉባኤ በሀዋሳ ተካሄደ። በጉባኤው ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና የዘርፉ ባለድርሻ አካላት መገኘታቸውን ከክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳየች…

ለገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች 390 ሚሊየን ብር ገቢ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች ባለሀብቶች እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 390 ሚሊየን ብር ገቢ አደረጉ። በከተማ አስተዳደሩ አስተባባሪነት ለገበታ ለሀገር ገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ተካሂዷል። በመርሃ ግሩ ላይ የተለያዩ…

ፖሊስ ከ4 ሚሊየን ብር በላይና ከ430 ሺህ በላይ የተለያዩ ሀገሮች ሀሰተኛ የገንዘብ ኖቶችን ያዘ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የከተማዋን ደህንነት ለማስጠበቅ እያካሔደ ባለው ፍተሻ እስካሁን ከ4 ሚሊየን በላይ የኢትዮጵያ ብርና ከ430 ሺህ በላይ የተለያዩ አገሮች ሀሰተኛ የገንዘብ ኖቶችን መያዙን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት…

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለኢፈርት ድርጅቶች ገለልተኛ ጊዜያዊ ባለአደራ አስተዳደር ሾመ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለኢፈርት ድርጅቶች ገለልተኛ ጊዜያዊ ባለአደራ አስተዳደር መሾሙን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ። ከፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግና ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ የተዉጣጣ የምርመራ ቡድን በኢፈርት ድርጅቶች ላይ…

ኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳዮቿን በራሷ የመምራትና ህግና ስርዓት የማስፈን መብት ያላት ሀገር ናት -የቻይና ኮሚዩኒስት ፓርቲ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁለቱ ፓርቲዎች አመራሮች በቀጣይ የፓርቲ ለፓርቲ ግንኙነቱን አጠናክረው ስለሚቀጥሉበት ጉዳይ በበይነ መረብ ውይይት አካሄደዋል፡፡ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሀላፊ የቻይና ኮሚዩኒስት ፓርቲ የተለያዩ ስኬታማ…

አቶ አገኘሁ ተሻገር በባህርዳር ከተማ ቀበሌ 3 ቤትና ንብረታቸው በእሳት የወደመባቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ጎበኙ 

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአማራ ክልል ርዕስ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ትናንት በባህር ዳር ከተማ በተለምዶ ጉዶባህር ተብሎ በሚጠራው ሰፈር ቤት ንብረታቸው በእሳት የወደመባቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ጎበኙ፡፡ አቶ አገኘሁ ዘላቂ መፍትሄ በፍጥነት እንደሚሰጥና ለጊዜው…

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ቡና ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ 2 አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ 2 አሸነፈ። በአዲስ አበባ ስታድየም በተካሄደው በዚህ ጨዋታ የቡናማዎቹን የማሸነፊያ ግቦች ሀብታሙ ታደሰ በ9ኛውና በ84ኛው እንዲሁም አማኑኤል ዮሐንስ በ55ኛው ደቂቃዎች…

የኮንዶሚኒየም ቤቶች ግንባታ መፋጠን እንዳለበት ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ ልማት፣ ኮንስትራክሽን እና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ቡድን ሰሞኑን በፉሪ ሀና ሳይት እና በቦሌ አራብሳ ባደረገው የመስክ ምልከታ የ20/80 ኮንዶሚኒየም ቤቶች ግንባታ መፋጠን እንዳለበት አሳስቧል፡፡…