Fana: At a Speed of Life!

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለሁለት ምሁራን ሙሉ የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለሁለት ምሁራን ሙሉ የፕሮፌሰርነት ማዕረግ መስጠቱን አስታወቀ። የዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ባደረገው ስብሰባ ለዶክተር በላይ ተሰማ እና ለዶክተር ውዱ ተመስገን ሙሉ የፕሮፌሰርነት ማዕረግ እንዲሰጣቸው…

የፌደራል ተቋማት አስተባባሪ ኮሚቴ በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ተቋማት አስተባባሪ ኮሚቴ በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያየ፡፡ በውይይቱ ላይ የልዩ ልዩ ተቋማት ሚኒስትሮች፣ ሚኒስትር ዲኤታዎች እና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሹመት የተሰጣቸው ዳይሬክተሮች፣ ምክትል ዳይሬክተሮች እንዲሁም…

የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ 355 ተሽከርካሪዎችን ለዞን እና ወረዳዎች አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር 355 ተሽከርካሪዎችን ለሁሉም ዞኖች እና ልዩ ወረዳዎች አስረከቡ፡፡ በዚህ ወቅትም ተሽከርካሪዎቹ በክልሉ የጸጥታ መዋቅሩን ለማጠናከር የሚኖራቸው ድርሻ ከፍተኛ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ተሽከርካሪዎቹ በክልሉ…

ምክር ቤቱ 7ኛ መደበኛ ስብሰባውን በነገው ዕለት ያካሂዳል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 14፣ 2013(ኤፍቢሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች 5ኛው ምክር ቤት በ6ኛው የሥራ ዘመኑ 7ኛውን መደበኛ ስብሰባ በነገው ዕለት በአምስት የተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ትኩረቱን አድርጎ ያካሄዳል፡፡ ከአጀንዳዎች አንዱ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን የቦርድ አባላትን እንደገና…

ከወጪ ንግድ 1 ነጥብ 33 ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 14፣ 2013(ኤፍቢሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ባለፉት አምስት ወራት ከወጪ ንግድ 1 ነጥብ 33 ቢሊዮን ዶላር መገኘቱን አስታወቁ፡፡ ባለፉት አምስት ወራት 1 ነጥብ 41 ቢሊዮን ዶላር ከወጪ ንግድ ለማግኘት ታቃዶ 1 ነጥብ 33 ቢሊዮን ዶላር…

በጋራ ድንበር አካባቢ በሱዳን በኩል የተደረጉ አዳዲስ ለውጦች እና እንቅስቃሴዎች የቀደሙ ስምምነቶችን የሚጥሱ በመሆናቸው በአስቸኳይ እንዲቆሙ ኢትዮጵያ አሳሰበች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው የኢትዮ ሱዳን የድንበር ጉዳዮች ከፍተኛ ደረጃ የፖለቲካ ውይይት ተጠናቀቀ፡፡ ውይይቱ በሱዳን ካርቱም ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየ ሲሆን በዛሬው እለት ተጠናቋል፡፡ በዚህ ወቅትም ሁለቱ ወገኖች በጋራ የድንበር አካባቢ ወቅታዊ ጉዳዮችን…

የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽህፈት ቤት የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ እንደሚገነዘብ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በጄኔቭ የኢፌዴሪ ቋሚ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዘነበ ከበደ በተመድ የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽህፈት ቤት የምስራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ ቀጠና ዋና ኃላፊ ፍራንሱዋስ ሚያንዳ መንግስት በትግራይ ክልል ስለወሰደው የሕግ ማስከበር…

በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው የኢኮኖሚ ማሻሻያ የእስራኤል ባለሀብቶችን ቀልብ ስቧል – አምባሳደር ራፋኤል ሞራቭ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው የኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃ የእስራኤል ባለሀብቶችን ቀልብ መሳቡን በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ራፋኤል ሞራቭ ገለጹ። በእስራኤል የኢትዮጵያ ኤምባሲና የእስራኤል አፍሪካ የንግድ ምክር ቤት በመተባበር በኢንቨስትመንት…

ወይዘሮ አዳነች በአዲስ አበባ በሚገነቡት የአፍሪካ ህብረት ፕሮጀክቶች ዙሪያ በአፍሪካ ህብረት ከቻይና አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በአፍሪካ ህብረት የቻይና አምባሳደር ሊዮ ዩሺ ጋር በአዲስ አበባ ስለሚገነቡት የአፍሪካ ህብረት ፕሮጀክቶች እና ተያያዥ የትብብር ስራዎች ላይ ያተኮረ ውይይት አካሄዱ። ምክትል…

ኢትዮጵያ ከአዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር ጋር የሚኖራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጋራ ተጠቃሚነትን ባስጠበቀ መልኩ ይቀጥላል – አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ኢትዮጵያ ከአዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር ጋር የሚኖራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ትብብርና የጋራ ተጠቃሚነትን ባስጠበቀ መልኩ የሚቀጥል መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ። አምባሳደሩ የኢትዮጵያና አሜሪካ ዲፕሎማሲያዊ…