Fana: At a Speed of Life!

የተለያዩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን አስመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በተለያዩ የትምህርት መርሀግብሮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎቻቸውን አስመርቀዋል፡፡ በዚህም የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 3ሺህ 344 አስመርቋል፡፡ ዛሬ ከተመረቁት መሀል 1ሺህ…

የጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ደህንነት እና ጤንነት ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚናፈሰው ወሬ ሀሰት ነው – ጽ/ቤቱ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ደህንነት እና ጤንነት ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚናፈሰው ወሬ ሀሰት መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ። ጽ/ቤቱ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚናፈሰው ወሬም ሀሰት እንደ ሆነ ሁሉም ሰው ሊገነዘብ ይገባል ብሏል።…

ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ የአመራር ስልጠና ማዕከል ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተመረጡ ሴት መሪዎችን አበረታቱ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ የአመራር ስልጠና ማዕከል "አሙጃኤ” መርሀ ግብር ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተመረጡትን ሴት መሪዎች አበረታቱ:: ማዕከሉ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራትና ዘርፎች የተወጣጡ ሴት መሪዎችን…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ በኢንዲያና ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ስለ ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ቀንድ ወቅታዊ ሁኔታ ማብራሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ በኢንዲያና ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ስለ ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ቀንድ ወቅታዊ ሁኔታ ማብራሪያ ሰጡ። ምክር ቤቱ በአለማቀፍ ጉዳዮች ላይ በማተኮር ባዘጋጀው ውይይት…

ምክር ቤቱ በሕግ ማስከበር ዘመቻ ጉዳት ለደረሰባቸው የሠራዊቱ አባላት የ160 ሺህ ዶላር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተግባር ምክር ቤት በትግራይ ክልል በተካሄደው የሕግ ማስከበር ዘመቻ ጉዳት ለደረሰባቸው የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት የሚውል የ160 ሺህ ዶላር እና 2 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። የምክር…

በሠላም መልሶ ግንባታና በሕግ ማስከበር ላይ ያተኮረ አገር አቀፍ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሠላም መልሶ ግንባታና በሕግ ማስከበር ላይ ያተኮረ አገር አቀፍ ውይይት በአዲስ አበባ ተካሄደ። በስትራቴጂክ ጉዳዮች ኢንስቲትዩት በተዘጋጀው በዚህ ውይይት የፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮች፣ ምሁራን፣ የሲቪክ ማኅበራት ተወካዮች፣ የፌዴራልና…

በፕሪሚየር ሊጉ ባህርዳር ከተማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባህርዳር ከተማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት ተለያዩ። በጨዋታው ባህርዳር ከተማዎች በ84ኛው ደቂቃ ላይ ፍፁም ቅጣት ምት አግኝተው የነበረ ቢሆንም ሳይጠቀሙበት ቀርተዋል። ከፌስቡክ ገፃችን…

የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ የሲሚንቶ አቅርቦቱ እንዲጨምር ይሰራል- ኢ/ር ታከለ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ በሙሉ አቅሙ እንዲጠቀምና የሲሚንቶ አቅርቦቱ እንዲጨምር እንደሚሰራ የማዕድን እና የነዳጅ ሚኒስትር ኢንጅነር ታከለ ገለፁ። ሚኒስትሩ በዛሬው እለት ከኬሚካል ኢንዱስትሪዎች ኮርፓሬሽን የቦርድ አባላት ጋር በጋራ በመሆን የሙገር…

ሐረር ለዘመናት የምትታወቅባቸው መቻቻልና የመተባበርን የመሰሉ እሴቶች ጎልተው እንዲወጡ ይሰራል- አቶ ኦርዲን

አዲስ አበባ ፣ ጥር 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረር ክልል ለዘመናት የምትታወቅባቸው የሰላም ፣ የፍቅር ፣ የመቻቻል ፣ የመተባበር ፣ የመከባበር ፣ የእህትማማችነትና ወንድማማችነት ጠንካራ ማህበራዊ ትስስር ከመቼውም ግዜ በላይ ጎልተውና ልቀው እንዲወጡ የክልሉ መንግስት ቁርጠኛ አቋም ይዞ…

በምስራቁ የሀገሪቱ ክፍል በተለይም በአፋር ክልል እየተገነቡና በቀጣይም  የሚዘረጉ  የመንገድ ልማት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቁ የኢትዮጵያ ክፍል በተለይም በአፋር ክልል እየተገነቡና በቀጣይም  የሚዘረጉ  የመንገድ ልማት መርሃ-ግብር ፣ የክልሎች ሚና እና ተሳትፎ ላይ ያተኮረ የውይይት  መድረክ  በሰመራ ከተማ ተካሄደ። በውይይት መድረኩ ላይ  የአፋር ክልል  ርዕሰ…