ለ12ኛ ክፍል ፈተና የሚውሉ 450 ሺህ ታብሌቶች እስከ ታህሳስ መጨረሻ ወደ ሃገር ውስጥ እንደሚገቡ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ12ኛ ክፍል ፈተና የሚውሉ 450 ሺህ ታብሌቶች እስከ ታህሳስ ወር መጨረሻ ድረስ ከውጭ እንደሚገቡ ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ።
በኦንላይን የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና እስከ ጥር መጨረሻ ድረስ ለመስጠት እቅድ መያዙን ሚኒስቴሩ…