Fana: At a Speed of Life!

ሊዮኔል ሜሲ ለባርሴሎና 644ኛ ጎሉን በማስቆጠር የፔሌን ክብረ ወሰን አሻሻለ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሊዮኔል ሜሲ ለባርሴሎና 644ኛ ጎሉን በማስቆጠር ለአንድ ክለብ ከፍተኛ ጎል በማስቆጠር በፔሌ ተይዞ የነበረውን ክብረ ወሰን አሻሻለ። አርጄንቲናዊው አጥቂ ትናንት ምሽት ሪያል ቫያዶሊድ ከባርሴሎና ባደረጉት የስፔን ላሊጋ የባርሴሎናን ሶስተኛ ግብ…

በሶማሌ ክልል ሸበሌ ዞን ቤርአኖ ወረዳ በቆላ የመስኖ ስንዴ እየለማ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ሸበሌ ዞን ቤርአኖ ወረዳ በቆላ የመስኖ ስንዴ እየለማ መሆኑን የክልሉ ከፍተኛ የሰብል ተመራማሪ ዶክተር አብዲ አህመድ ተናግረዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በወረዳው 500 ሄክታር መሬት ተሸፍኖ ቡቃያው በጥሩ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል።…

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ከዓለም የገንዘብ ድርጅት ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂዩቫ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከዓለም የገንዘብ ድርጅት(አይ ኤም ኤፍ) ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂዩቫ ጋር ተወያዩ። በሀብታምና በደኻ መካከል የኑሮ ልዩነትን ስለ ማጥበብ እና በአረንጓዴ ዐሻራ እንቅስቃሴ አማካኝነት በአየር ንብረት ለውጥ…

በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራው ልዑክ ከሱዳን ሉዐላዊ ም/ቤት እና የሽግግር ወታደራዊ ም/ቤት ምክትል ሊቀ መንበር ሌ/ጄ መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራው ልዑክ ከሱዳን ሉዐላዊ ም/ቤት እና የሽግግር ወታደራዊ ም/ቤት ምክትል ሊቀ መንበር ሌተናንት ጄኔራል መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ ጋር ተወያየ። በሱዳን ካርቱም…