Fana: At a Speed of Life!

የእንግሊዙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በሰሜኑ የኢትዮጵያ አካባቢ እየቀረበ ያለውን የሰብዓዊ ድጋፍ ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የእንግሊዙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶሚኒክ ራብ የብሪታኒያ ተራድኦ ድርጅት በሰሜኑ የኢትዮጵያ አካባቢ እያቀረበ ያለውን የሰብዓዊ ድጋፍ ጎበኙ፡፡ ሚኒስትሩ ጎንደር በመገኘት የብሪታኒያ ተራድኦ ድርጅት ለዓለም አቀፉ የምግብ ፕሮግራም እና በተመድ…

በኢፌዴሪ አየር ኃይል የኤር ሎጅስቲክስ በህግ ማስከበር ዘመቻው ኃላፊነታቸውን ለተወጡ እና ለተቋማዊ የለውጥ ጉዞ የድርሻቸውን ላበረከቱ የሰራዊቱ አመራሮችና…

አዲስ አበባ ፣ ጥር 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢፌዴሪ አየር ኃይል የኤር ሎጅስቲክስ በህግ ማስከበር ዘመቻ ኃላፊነታቸውን በብቃት ለተወጡ እና ለተቋማዊ የለውጥ ጉዞ ስኬታማነት የድርሻቸውን ላበረከቱ የሰራዊቱ አመራሮችና አባላት እውቅና ሰጠ :: የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጄኔራል…

281 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 281 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሃገራቸው ተመለሱ። ወደ ሃገር ቤት የተመለሱት ዜጎች ሁሉም ወጣት ወንዶች ናቸው። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው…

ኢትዮጵያ በመድሀኒትና የህክምና ቁሳቁስ ምርት ላይ የሀገር ውስጥ ምርትን ለማበረታታት ሀሳብ አቀረበች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም አቀፉ የጤና ድርጅት 148ኛ የስራ አስፈጻሚ ቦርድ ስብሰባውን አካሄደ። በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው ስብሰባ የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ተሳትፈዋል። ዶክተር ሊያ የጤና ተደራሽነትን እና የአቅርቦት ችግርን ለመፍታት…

ኢትዮጵያ በ38ኛው የካርቱም ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢትና ባዛር እየተካፈለች ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በ38ኛው የካርቱም ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢትና ባዛር ላይ እየተካፈለች ነው። በንግድ ትርኢትና ባዛሩ ላይ መቀመጫቸውን ሱዳን ያደረጉ የተለያዩ ሃገራት ኤምባሲዎችና ኩባንያዎች ተሳታፊዎች ናቸው። ባዛሩ የኢትዮጵያ የኢትዮጵያን ንግድ፣…

ተጨማሪ 555 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 507 ሰዎች ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ4 ሺህ 951 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 555 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ባወጣው እለታዊ መግለጫ 507 ሰዎች ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን ይህን ተከትሎም 118 ሺህ 513…

በምዕራብ ወለጋ ዞን የባቦ ገምቤል ወረዳ ነዋሪዎች ኦነግ ሸኔን ተቃወሙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ ወለጋ ዞን የባቦ ገምቤል ወረዳ ነዋሪዎች ኦነግ ሸኔን አወገዙ። በባቦ ገምቤል ወረዳ የአምባሎ ዲላ ነዋሪዎች ቡድኑን በመቃወም ሰልፍ አካሂደዋል። በሰልፉም የኦነግ ሸኔን የጥፋት ድርጊት እንቃወማለን ብለዋል። ሰልፈኞቹ ኦነግ ሸኔ…

በመተከል ለሁለት ዓመታት ያለፍርድ ከቆዩ ተጠርጣሪዎች መካከል 614ቱ ዛሬ በዋስ ተለቀቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ለሁለት ዓመታት ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ከቆዩ ተጠርጣሪዎች መካከል 614ቱ ዛሬ በዋስ ተለቀቁ። የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግና ፖሊስ ከግብረ ሃይሉ ጋር በመቀናጀት ተጠርጣሪዎቹን ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ያደረጉ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከእንግሊዙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶሚኒክ ራብ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከእንግሊዙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶሚኒክ ራብ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ሁለቱን አገሮች ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ…

የወንጀል ስነ- ስርዓትና የማስረጃ ረቂቅ ህግ የዜጎችን ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶችን በተሻለ ሁኔታ ለማስከበር ያስችላል- ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ፣ የፍትህና የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በወንጀል ስነ-ስርዓትና የማስረጃ ረቂቅ ህግ አዋጅ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ ተወያይቷል። በውይይቱ የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ…