የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማሟላት ያለባቸውን ሰነዶች ያላቀረቡ 26 የፖለቲካ ፓርቲዎች መሰረዙን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሁሉም ፓለቲካ ፓርቲዎች ማሟላት ያለባቸውን መስፈርቶች በጽሁፍ እንዲደርሳቸው ቢያደርግም ማሟላት ያለባቸውን ሰነዶች ያላቀረቡ 26 የፖለቲካ ፓርቲዎች መሰረዙን አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የአዋጅ ቁጥር…