Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማሟላት ያለባቸውን ሰነዶች ያላቀረቡ 26 የፖለቲካ ፓርቲዎች መሰረዙን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሁሉም ፓለቲካ ፓርቲዎች ማሟላት ያለባቸውን መስፈርቶች በጽሁፍ እንዲደርሳቸው ቢያደርግም ማሟላት ያለባቸውን ሰነዶች ያላቀረቡ 26 የፖለቲካ ፓርቲዎች መሰረዙን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የአዋጅ ቁጥር…

ተጨማሪ 290 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 1 ሺህ 137 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 347 የላብራቶሪ ምርመራ 290 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። እንዲሁም 1 ሺህ 137 ሰዎች ከኮሮና ቫይረስ ማገገማቸውን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በፌስ ቡክ…

የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የባለድርሻ አካላትና ሴክተር መስርያ ቤቶች ሚና እና ቅንጅታዊ ስራዎች ዳግም መጠናከር እንደሚገባ ቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የባለድርሻ አካላትና ሴክተር መስርያ ቤቶች ሚና እና ቅንጅታዊ ስራዎች ዳግም መጠናከር እንደሚገባቸው ተገለጸ። ከተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ባለድርሻ…

የሚኒስትሮች ም/ቤት በዛሬው እለት ባካሄደው 93ኛው መደበኛ ስብሰባ በሁለት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው እለት ባካሄደው 93ናው መደበኛ ስብሰባ በሁለት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በካፒታል ገበያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ሲሆን ያደገና የዳበረ የካፒታል ገበያ ለሃገር…

ትእምት (ኢፈርት) በጥቂቶች ተይዞ ቢቆይም የህዝብ ሃብት ስለሆነ ስራው እንዲቀጥል መንግስት መወሰኑን ዶ/ር አብርሃም በላይ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትእምት (ኢፈርት) ምንም እንኳ በጥቂቶች ተይዞ ቢቆይም የህዝብ ሃብት ስለሆነ ስራው እንዲቀጥል መንግስት መወሰኑን የትግራይ ብልፅግና ከፍተኛ አመራር ዶክተር አብርሃም በላይ አስታወቁ። ዶክተር አብርሃም ዛሬ ለጋዜጠኞች…

የሻምበል አበበ ቢቂላ መታሰቢያ ውድድር በጃፓኗ ካሳማ ከተማ ለሁለተኛ ጊዜ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓኗ ካሳማ ከተማ ለጀግናው አትሌት ሻምበል አበበ ቢቂላ መታሰቢያ ለሁለተኛ ጊዜ ተካሂዷል። ውድድሩን ያስጀመሩት በጃፓን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አቶ ካሳ ተ/ብርሃን እና የማራቶን ሯጭ እና አሰልጣኝ ኮማንደር…

አምባሳደር መለስ ዓለም ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር መለስ ዓለም ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር አሌክሳንደር ጆርጅ ሮንዶስ ጋር ተወያዩ። ውይይታቸው በሁለትዮሽ እና አካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው…

የቤኒሻንጉል ክልል ማህበረሰብ አቀፍ የፖሊስ አገልግሎት ገለልተኛ አማካሪ ቡድን ተመሠረተ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ማህበረሰብ አቀፍ የፖሊስ አገልግሎት ገለልተኛ አማካሪ ቡድን መመስረቱን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀል ምርመራ ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር ኮማደር አምሳሉ ኢራና…

በባህርዳር ከተማ በእሳት አደጋ በ22 የመኖሪያ ቤቶች ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህርዳር ከተማ ቀበሌ 3 በተለምዶ ጉዶባህር ተብሎ በሚጠራው ሰፈር በደረሰ የእሳት አደጋ በ22 የመኖሪያ ቤቶች ላይ ጉዳት ደረሰ። የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ሀላፊ ዋና ኢንስፔክተር አሰፋ ንጉሴ ÷ ቃጠሎው…

የመቐለ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቐለ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር በከተማዋ ከሚገኙ የንግዱ ማህበረሰብ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂዷል፡፡ በመቐለ ከተማ የሚገኙ የንግድ ማህበረሰብ አባላት በከተማዋ የተፈጠረውን ሰላማዊ እንቅስቃሴ በመጠቀም ወደ ስራቸው በሙሉ አቅም…