Fana: At a Speed of Life!

የለገዳዲ ክፍል ሁለት የውሃ ፕሮጀክት ከቀጣይ አመት ጥቅምት ወር  ጀምሮ የመጠጥ ውሃ ስርጭት እንዲጀምር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የለገዳዲ ምዕራፍ ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ልማት ፕሮጀክት ከቀጣይ አመት ጥቅምት ወር ጀምሮ የመጠጥ ውሃ ስርጭት አገልግሎት  እንዲጀምር በትኩረት እየተሠራ እንደሚገኝ ተገለፀ ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይሮ አዳነች አቤቤ፣…

ባለፉት ስድስት ወራት 135 አዳዲስ ከተሞችና የገጠር ቀበሌዎች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆነዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት 135 አዳዲስ ከተሞችና የገጠር ቀበሌዎች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የኤሌክትሪክ አገልግሎትን ተደራሽነት ከማረጋገጥ አኳያ በመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት 142 ሺህ 11…

እንግሊዝ ከታንዛኒያ እና ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በሚገቡ ተጓዦች ላይ እገዳ ጣለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እንግሊዝ ከታንዛኒያ እና ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሚመጡ ተጓዦች ወደ ሀገሪቱ እንዳይገቡ እገዳ ጣለች፡፡ እገዳው በደቡብ አፍሪካ የታየው አዲሱ የኮቪድ -19 እንዳይስፋፋ በማሰብ የተጣለ ነው ተብሏል፡፡ በዚህም ከዛሬ ጀምሮ ከታንዛኒያ እና…

በጋምቤላ ክልል በማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ዙሪያ የንቅናቄ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮ በማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ዙሪያ ከክልል፣ ከዞንና ከወረዳ ለተውጣጡ አመራሮች የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በክልሉ ሁሉን አቀፍ የጤና ሽፋን ለማረጋገጥ…

አቶ ተወልደ  ለአፍሪካ አህጉር ነፃ የንግድ ቀጠና ስኬት ላበረከቱት አስተዋፅኦ ሽልማት ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ለአፍሪካ አህጉር ነፃ የንግድ ቀጠና ስኬት ላበረከቱት አስተዋፅኦ ሽልማት ተበረከተላቸው። አቶ ተወልደ ሽልማቱን በኤኢ የንግድ ግሩፕ እና አፍሪካ ህብረት ኮሚሽን በተዘጋጀ ስነስርአት…

የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያስገነባቸውን ትምህርት ቤቶች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ዞን ያስገነባቸውን ሁለት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አስመረቀ፡፡ በምረቃው ስነ ስርአት ላይ ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያችውን ጨምሮ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ…

ኢትዮጵያን ወደ ሚፈለገው ደረጃ ለማድረስ የሙሉ ፕሮፌሰሮች ድርሻና ኃላፊነት ከፍተኛ ነው – ፕሮፌሰር አፈወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሮፌሰሮች ምክር ቤት 2ኛ መደበኛ ጉባኤ “ምሁራኖቻችን ለሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ግቦች” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ነው፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር…

ጎግል የመረጃ ማፈላለጊያ ፕሮግራሙን በአውስትራሊያ ሊያቋርጥ እንደሚችል አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጎግል የመረጃ ማፈላለጊያ ፕሮግራሙን በአውስትራሊያ ሊያቋርጥ እንደሚችል ማስጠንቀቁ ተሰምቷል፡፡ ኩባንያ ማስጠንቀቂያውን የሰጠው በአውስትራሊያ ከመረጃ እና ዜና ጋር በተያያዘ አዲስ ህግ ሊተዋወቅ መሆኑን ተከትሎ ነው ተብሏል፡፡ በአውስትራሊያ…

በባህርዳር የታንኳ ቀዘፋ ውድድር ትርኢት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀልባና የታንኳ ቀዘፋ ውድድር ትርኢት በባህርዳር ከተማ "ጥርን በባህር ዳር" በሚል መሪ ቃል ተካሄደ። በስነ ስርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ ዶክተር ሙሉቀን አዳነ ፣ የባህር ዳር ከተማ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ባዬ…

የቀጣይ ስድስት ወራት የኤች አይ ቪ ተጋላጭ ማህበረሰብ የምርመራ ዘመቻ የንቅናቄ መርሀ ግብር በድሬዳዋ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር የቀጣይ ስድስት ወራት የኤች አይ ቪ ተጋላጭ ማህበረሰብ የምርመራ ዘመቻ የንቅናቄ መርሀ ግብር ተካሄደ፡፡ እንደ ሀገር የተጀመረውን የኤች አይ ቪ ኤድስ ተጋላጭ ማህበረሰቦችን ምርመራ እና መፍትሄ ማመቻቸትና የንቅናቄ አቅጣጫ መርሀ…