Fana: At a Speed of Life!

ከ39 ሺህ ብር በላይ ሀሰተኛ የብር ኖቶች የተገኘባቸው ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ጅሌ ጥሙጋ ወረዳ በሰንበቴ ከተማ ከ39 ሺህ ብር በላይ ባለ 200 ሀሰተኛ የብር ኖቶች የተገኘባቸው ሁለት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ዋና…

የከተሞችን ምጣኔ ሃብት ለማሳደግና ስራ አጥነትን ለመቀነስ ለኢንዱስትሪ ዘርፍ መሰረት መጣል ያስፈልጋል – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተሞችን ምጣኔ ሃብት ለማሳደግና ስራ አጥነትን ለመቀነስ ለኢንዱስትሪው ዘርፍ ትኩረት መስጠት እንደሚያስፈልግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ። የአነስተኛና መካከለኛ ማምረቻ…

የታንዛኒያን ድንበር በህገወጥ መልኩ አቋርጠው የገቡ 1 ሺህ 100 ኢትዮጵያውያን እስር ላይ እንደሚገኙ ኤምባሲው ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታንዛኒያን ድንበር በህገወጥ መልኩ አቋርጠው የገቡ 1 ሺህ 100 ኢትዮጵያውያን እስር ላይ እንደሚገኙ በታንዛኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ። ኤምባሲው ባለፉት ሶስት ሳምንታት ውስጥ በታንዛኒያ አራት ግዛቶች ውስጥ በሚገኙ ማረሚያ ቤቶች…

የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች የአውራ አምባ ማኅበረሰብ አኗኗርን የሚገልፁ ቦታዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ )የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና የደቡብ ጎንደር ዞን የሥራ ኃላፊዎች ጥንታዊና ታሪካዊ የሆነውን የአውራ አምባ ማኅበረሰብ አኗኗርን የሚገልፁ ቦታዎችን ጎበኙ። የአውራ አምባ ማኅበረሰብ ከ1964 ዓ.ም ጀምሮ…

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት አምስት ወራት 83 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ፕሮጀክቶች ወደ ስራ ገብተዋል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት አምስት ወራት 83 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ 4 ሺህ 359 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ወደ ስራ መግባታቸውን በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ አስታወቁ።…

ባለፉት አምስት ወራት በጋራ ገቢዎች ማከፋፈያ ቀመር ለክልሎች 9 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ተላለፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት አምስት ወራት በጋራ ገቢዎች ማከፋፈያ ቀመር ለክልሎች 9 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር እንዲተላለፍ መደረጉን የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው አስታወቁ። በዚህም ከሐምሌ 2012 ዓ.ም እስከ ህዳር 30 ቀን 2013 ዓ.ም ለአሮሚያ ክልል 3…

አምባሳደር ዓለምፀሃይ ከኡጋንዳ የፀጥታ ሚኒስትር ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኡጋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዓለምፀሃይ መሰረት ከሃገሪቱ የፀጥታ ሚኒስትር ጋር በወቅታዊ ሁኔታ ላይ ውይይት አደረጉ። አምባሳደር ዓለምፀሃይ በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች፣ በትግራይ ክልል ስለተካሄደው የህግ ማስከበር…

ከሰሞኑ ወደ ኢትዮጵያ የገባው መጠነኛ እርጥበት አዘል አየር በአንዳንድ አካባቢዎች መጠነኛ ዝናብ እንዲኖር የሚያደርግ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከሰሞኑ ወደ ኢትዮጵያ የገባው መጠነኛ እርጥበት አዘል አየር በአንዳንድ አካባቢዎች መጠነኛ ዝናብ እንዲኖር የሚያደርግ በመሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ የብሄራዊ ሜቲዮሮሎጂ ኤጀንሲ አሳሰበ። በኤጀንሲው የትንበያ እና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ዳይሬክተር…

የአሜሪካ ኮንግረስ ለኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ 900 ቢሊየን ዶላር የእርዳታ ገንዘብ አፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ኮንግረስ ለኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ 900 ቢሊየን ዶላር የእርዳታ ገንዘብ አፀደቀ፡፡ ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረው ገንዘብ ለተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ከፀደቀ በኋላ በየግዛት አስተዳዳሪዎች ይሁንታን አግኝቷል፡፡ እርዳታው በቫይረሱ…

በአዋሽ ወልዲያ ሀራ ገበያ ባቡር ፕሮጀክት ትግበራ ወቅት የተካሄዱ የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎች ተጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራም ቡድን የአዋሽ ወልዲያ ሀራ ገበያ የባቡር ፕሮጀክቱ በሚተገበርበት ወቅት የተካሄዱ የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎችን ጎብኝቷል። በዚህም ቡድኑ "የአዋሽ ወልዲያ ሀራ ገበያ…