Fana: At a Speed of Life!

71 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው መድኃኒቶችና የህክምና ግብዐቶች ወደ ትግራይ ተልከው እየተሰራጩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር፣ ኤጀንሲዎቹ እና የትግራይ ክልል ጤና ቢሮ ከሰብዓዊና ከልማት አጋሮች ጋር በመተባበር በትግራይ ክልል ድጋፍ እና መልሶ ማቋቋም ላይ በስፋት እየሰሩ እንደሚገኙ ተገለፀ፡፡ በተጎዱ አካባቢዎች ያለው የህብረተሰብ ጤና እና ደህንነት…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከዩኒሴፍ ዋና ዳይሬክተር ሄንሪታ ፎር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከዓለም አቀፉ የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) ዋናዳይሬክተር ሄንሪታ ፎር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅትም በትግራይ ክልል የሰብዓዊ እርዳታ ማስተባበሪያ…

ግልገል ጊቤ II የኃይል ማመንጫ ቀልጣፋ የጥገና አሰራርን ለመፍጠር የዲጂታል መፍትሄዎች ሊተገብር ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግልገል ጊቤ II የውሃ ኃይል ማመንጫ ይበልጥ ቀልጣፋ የጥገና እቅድ ለመተግበር የሚያስችለውን የቮይዝ ሃይድሮ ዲጂታል መፍትሄዎችን ሊተገብር ነው ፡፡ ከቮይዝ ሀይድሮ ጋር በመተባበር በሚተገበረው ቴክኖሎጂ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ቀልጣፋ የጥገና…

የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ለሶስት ተቋማት እውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም በመረጃ ተደራሽነት መልካም አፈፃፀም ላሳዩ ሶስት ተቋማት እውቅና ሰጥቷል። ተቋሙ እውቅና የሰጠው ለጤና ሚኒስቴር፣ ለኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትና ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዓለም አቀፍ ልማት…

292 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 653 ሰዎች አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 13 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ 3 ሺህ 945 የላቦራቶሪ ምርመራ 292 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው ተረጋግጧል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 132 ሺህ 326 ደርሷል። በሌላ በኩል 653 ሰዎች ከቫይረሱ…

በኦሮሚያ ክልል ሰላም ከማስከበሩ ተግባር ጎን ለጎን የልማት ስራዎች በታቀደላቸው የጊዜ ገደብ ማከናወን ተችሏል -አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ሰላም ከማስከበር ተግባራት በተጓዳኝ የልማት ስራዎች በታቀደላቸው የጊዜ ገደብ ውጤታማ ተግባራት መከናወናቸውን የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። የክልሉ የስድስት ወር የስራ አፈጻጸምና ግምገማ…