ፋና 90 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በትግራይ ክልል ህግ በማስከበሩ ሂደት ለተጎዱ ዜጎች ከ18 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ Meseret Demissu Jan 21, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=ZkKlw3Pfka0
ፋና 90 የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የትኩረት አቅጣጫዎች እና ያመጡት ውጤት Meseret Demissu Jan 21, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=TQjCIxKbIN0
የሀገር ውስጥ ዜና 292 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 653 ሰዎች አገግመዋል Meseret Demissu Jan 21, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 13 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ 3 ሺህ 945 የላቦራቶሪ ምርመራ 292 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው ተረጋግጧል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 132 ሺህ 326 ደርሷል። በሌላ በኩል 653 ሰዎች ከቫይረሱ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል ሰላም ከማስከበሩ ተግባር ጎን ለጎን የልማት ስራዎች በታቀደላቸው የጊዜ ገደብ ማከናወን ተችሏል -አቶ ሽመልስ አብዲሳ Meseret Demissu Jan 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ሰላም ከማስከበር ተግባራት በተጓዳኝ የልማት ስራዎች በታቀደላቸው የጊዜ ገደብ ውጤታማ ተግባራት መከናወናቸውን የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። የክልሉ የስድስት ወር የስራ አፈጻጸምና ግምገማ…
የሀገር ውስጥ ዜና አክሱም ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎችን ጥር 20 እና 21 ቀን በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ኹሓ ካምፓስ ተቀብሎ እንደሚያስተምር አስታወቀ Meseret Awoke Jan 21, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአክሱም ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎችን ጥር 20 እና 21 ቀን በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ኹሓ ካምፓስ ተቀብሎ እንደሚያስተምር አስታወቀ። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ገብረእየሱስ ብርሃነ የመማር ማስተማር ሂደትን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የሚስተዋለውን የትራንስፖርት እጥረት ለመፍታት በትራንስፖርት ዘርፍ ከተሰማሩ ማህበራት ጋር ምክክር ተካሄደ Meseret Awoke Jan 21, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ከተማ የሚስተዋለውን የትራንስፖርት እጥረት ለመፍታት በትራንስፖርት ዘርፍ ከተሰማሩ ማህበራት ጋር ምክክር ተካሂዷል፡፡ በምክክር መድረኩ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግሰት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ በምክትል…
የሀገር ውስጥ ዜና በትምህርት ቤቶች አቅራቢያ የንግድና መጠጥ ቤቶችን ተጽዕኖ ለመከላከል እየተሰራ ነው- የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ Meseret Demissu Jan 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርት ቤቶች አቅራቢያ የንግድና መጠጥ ቤቶችን ተጽዕኖ ለመከላከል እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ገለጸ፡፡ ትምህርት ቢሮው "በመልካም ስብእና የታነፁ" ተማሪዎችን ለማፍራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና የኬንያ ንግድ ምክር ቤት ከኢትዮጵያ ጋር የንግድና ኢንቨስትመንት ትስስርን ለማጠናከር እንደሚሰሩ ገለጹ Meseret Demissu Jan 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ ንግድ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሪቻርድ ንጋትያ እና ሌሎች የስራ ኃላፊዎች በኬንያ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምክትል ሃላፊ ከአምባሳደር ሲራጅ ረሺድ ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡ በውይይቱ ወቅትም አምባሳደር ሲራጅ ኤምባሲው በናይሮቢ…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል ለ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሰዎች እርዳታ ለማቅረብ በቂ ዝግጅት ተደርጓል – የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን Meseret Demissu Jan 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በሕግ ማስከበር ሥራው ሰብዓዊ ቀውስ ገጥሟቸዋል ተብሎ የተገመቱትን 700 ሺህ ሰዎች ጨምሮ ለ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሰዎች እርዳታ ለማቅረብ በቂ ዝግጅት መደረጉን የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽነሩ ምትኩ ካሳ…
የሀገር ውስጥ ዜና አለም አቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር ኮሚቴ በትግራይ የሰብዓዊ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ Meseret Demissu Jan 21, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አለም አቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር ኮሚቴ ከኢትዮጵያ የቀይ መስቀል ማህበር ጋር በመተባበር በትግራይ ክልል ድጋፍ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡ እስካሁን ለ5 ሺህ 730 ሰዎች የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረሱን ማህበሩ አስታውቋል፡፡…