Fana: At a Speed of Life!

የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን በትግራይ ክልል በርካታ የጦር መሳሪያዎች መያዙን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የህግ ማስከበር ዘመቻ ላይ የሚገኙ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አባላት ባከናወኗቸው የፍተሻ ስራዎች ጁንታው ሃገር ማፍረስ ተልዕኮው ይገለገልባቸው የነበሩ በርካታ የጦር መሳሪያዎችን መያዛቸው ተገለፀ፡፡ በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል…

በውቅሮ ከተማ ጊዜያዊ የአስተዳደር መዋቅር የመዘርጋት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በውቅሮ ከተማን ጊዜያዊ የአስተዳደር መዋቅር የመዘርጋት ሥራ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከውቅሮ ከተማ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይቷል። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር…

ለልማት አጋሮች በትግራይ ክልል ስለተካሄደው የህግ ማስከበርና መልሶ የማቋቋም እንቅስቃሴ ማብራሪያ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ እና የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል በኢትዮጵያ ለሚገኙ የልማት አጋሮች ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት በትግራይ ክልል ስለተካሄደው የህግ ማስከበርና መልሶ የማቋቋም እንቅስቃሴ ማብራሪያ…

በክልሎቹ አዋሳኝ የሚከሰቱ ግጭቶችን በመፍታት የህዝቦችን አብሮነት ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑ ነው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በኦሮሚያና ሱማሌ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች አልፎ አልፎ የሚከሰቱ ግጭቶችን በመፍታት የህዝቦችን ወንድማዊ ግንኙነት ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን የአስተዳደርና ጸጥታ አካላት አስታወቁ፡፡ በክልሎቹ አጎራባች ወረዳዎች የሚገኙ የአስተዳደርና የፀጥታ…

ኢጋድ 2 ሚሊየን ዶላር የሚጠጋ ለኮቪድ መከላከያ የሚውሉ ቁሳቁስ ለጅቡቲ አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) 1 ነጥብ 9 ሚሊየን ዶላር ለኮቪድ መከላከያ የሚውል ቁሳቁስ ለጅቡቲ አበረከተ፡፡ የኢጋድ ዋና ፀሃፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ኢጋድ አምቡላንስን ጨምሮ የተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶችን ለጅቡቲ ድጋፍ…

አምባሳደር ዘነቡ ከጣሊያን ሪፓብሊክ ፓርላሜንት የውጭ ጉዳይና አውሮፓ ጉዳዮች ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍቢሲ) አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ ከጣሊያን ሪፓብሊክ ፓርላሜንት የውጭ ጉዳይና አውሮፓ ጉዳዩች ሊቀመንበር ፒዬሮ ፋሲኖ ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ተወያዩ። አምባሳደሯ በውይይቱ ወቅት በኢትዮጵያ የተካሄደውን የለውጥ ሂደትና ለውጡ በህወሓት ሴራ እንዴት…

ከ389 ዓመት በኋላ በተከሰተው የጁፒተር እና ሳተርን ተፈጥሯዊ ጥምረት ትዕይንት ላይ ያተኮረ ፕሮግራም ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ከ389 ዓመት በኋላ በተከሰተው የጁፒተር እና ሳተርን ተፈጥሯዊ ጥምረትና የህዋ ላይ ትዕይንት የግንዛቤ መፍጠሪያ ፕሮግራም ዛሬ በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡ ዛሬ ታህሳስ 12 ቀን 2013 ዓ.ም ላይ የሚከሰተውን የጁፒተር እና ሳተርን ተፈጥሯዊ…

ኮሚቴው የተጓተቱ የመስኖ ፕሮጀክቶችን በአፋጣኝ ማጠናቀቅ እንደሚገባ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተፈጥሮ ሀብት፣ መስኖና ኢነርጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንዳር፣ ምዕራብ እና ደቡብ ጎንደር ዞኖች በግንባታ ሂደት ላይ የሚገኙ የመስኖ ፕሮጀክቶችን ተመልክቷል፡፡ ምልከታ…

አምባሳደር አብዱልፈታህ በኩዌት ከዲፕሎማቲክ ኮር ዲን አምባሳደር አብዶላሃድ ምቤኪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በኩዌት የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር አብዱልፈታህ አብዱላሂ በኩዌት የሴኔጋል አምባሳደር እና በኩዌት የዲፕሎማቲክ ኮር ዲን አምባሳደር አብዶላሃድ ምቤኪ ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ። በዚሁ ወቅት የኢትዮጵያ…

የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ መስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱን የተፈራረሙት የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሀና…