Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጲያ ቡና ጅማ አባ ጅፋርን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 8ኛ ሳምንት ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ኢትዮጲያ ቡና ጅማ አባ ጅፋርን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡ አቡበከር ናስር፣ አስራት ቱንጆ እና ዊሊያም ሰለሞን ለቡና ጎል አስቆጥረዋል፡፡ በጅማ አባ ጅፋር በኩል የማስተዛዘኛዋን ጎል…

ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸዉን ያጠናቀቁትን የአሜሪካ አምባሳደር አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸዉን ያጠናቀቁትን የአሜሪካን አምባሳደር ማይክ ራይነርን አሰናበቱ፡፡ ፕሬዝደንቷ አዲስ ለተሾሙት የአሜሪካ ፕሬዝደንት ጆሴፍ ባይደን የጻፉትን የእንኳን ደስ ያሎት ደብዳቤ ለአምባሳደሩ ማስረከባቸውን…

ብሄራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት የእንስሳት ክትባትን በብዛት እና በጥራት ማምረት እንዲችል ከአውሮፓ ህብረት የማሽን ድጋፍ ተደረገለት

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሄራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት የእንስሳት ክትባትን በብዛት እና በጥራት ማምረት እንዲችል ከ800 ሺህ ዩሮ በላይ በሆነ ወጪ ከአውሮፓ ህብረት የማሽን ድጋፍ ተደረገለት፡፡ ድጋፉ ከኢትዮጵያ አልፎ ለአፍሪካ ሃገራት…

በደቡብ ክልል ከ62 ሺ በላይ ወጣቶች የሚሳተፉበት ምክንያታዊ የወጣቶች የውይይትና ክርክር መድረክ ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል ወጣቶች ፌደሬሽን ከነገ ጀምሮ በክልሉ በሚገኙ በሁሉም ከተሞች 4ተኛ ዙር ምክንያታዊ የወጣቶች የውይይትና የክርክር መድረኮች እንደሚካሄዱ አስታውቋል። የደቡብ ክልል ወጣቶች ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት ወጣት ሱልጣን አሊ እንዳስታወቀው የዛሬ ሀገር…

በትግራይ ክልል ቷቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለማስጀመር እየተሰራ ነው -ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በልዩ ልዩ ምክንያቶች ቷቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለማስጀመር እየተሰራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አመራሮችና ባለሙዎች በትግራይ ክልል በቀጣይ ትምህርት ለማስጀመር…

የዘንድሮው 125ኛ የዓድዋ ድል በዓል ብሄራዊ አንድነትን በሚያጠናክር መልኩ ይከበራል – ዶ/ር ሂሩት ካሳው

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው 125ኛ የዓድዋ ድል በዓልን ብሄራዊ አንድነትን በሚያጠናክር መልኩ ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ካሳው እንደገለፁት በዓሉ የብሄራዊ አንድነት መገለጫ…

አቶ በላይነህ ክንዴ ከመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል 800 ኩንታል የምግብ እህል ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አቶ በላይነህ ክንዴ ከመተከል ዞን ተፈናቅለው በቻግኒ-ራንች ጊዜያዊ መጠለያ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የ800 ኩንታል ዱቄት ድጋፍ ማድርጋቸው ተገለፀ፡፡ በቻግኒ ከተማ አስተዳደር በጊዜያዊነት የተቋቋመው የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቻይና የሙያ ትምህርት ጥምረት የመክፈቻ ሥነ ስርዓት ተሳተፋች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቻይና ቾንግኪንግ በተካሄደው የሙያ ትምህርት ጥምረት የመክፈቻ ሥነ ስርዓት ተሳትፋለች፡፡ በስነስርዓቱ ላይ በቾንግኪንግ የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽህፈት ቤት፣ የትምህርት ሚኒስቴር፣ ጄኔራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ እና…

የደራሼ ባህል ፌስቲቫል በጊዶሌ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የደራሼ ህዝብ ባህላዊ እሴቶች ተጠብቀው እንዲቆዩ የሚያግዝ የባህል ፌስቲቫል በጊዶሌ ከተማ እየተካሄደ ነው። በፌስቲቫሉ በአካባቢው ባህላዊና ታሪካዊ ሀብቶች ዙሪያ የተለያዩ ጥናታዊ ጽሁፎች ቀርበው ውይይት እንደሚደረግባቸው ተገልጿል። የደራሼ ልዩ…

የፖለቲካ ፓርቲዎች የዕጩዎች የድጋፍ ፊርማ የማቅረብ ግዴታቸው እንዲነሳ የውሳኔ ሀሳብ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ለ6ኛው አገራዊ ምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች የዕጩዎች የድጋፍ ፊርማ የማቅረብ ግዴታቸው እንዲነሳ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውሳኔ ሀሳብ አቀረበ። ቦርዱ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ፣ የተጣበበ የምርጫ ሰሌዳ እና የፖለቲካ…