በምግቦችን ላይ ሎሚን ማካተት በሽታ የመከላከል አቅም ያሳድጋል- ስለ አመጋገብ የባለሙያ ሃሳብ
https://www.youtube.com/watch?v=VG76YTTAdaw
ኮቪድን የመከላከልና የመማር ማስተማር ስራን ለመጀመር ዝግጅት በዲላ ዩኒቨርስቲ
https://www.youtube.com/watch?v=C8zdDxj8A8I
የሰራውን አውሮፕላን ለማብረር በዝግጅት ላይ የሚገኘው ኢትዮጵያዊ ወጣት
https://www.youtube.com/watch?v=A8pWaK2G6YA
ኮሎኔል ይርጋለም ፍቃዱ እና ሌተናል ኮሎኔል ተወልደ ብርሃን ሊሸሹ ሲሉ አፋር ላይ መያዛቸውን መርመሪ ፖሊስ ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ኮሎኔል ይርጋለም ፍቃዱ እና ሌተናል ኮሎኔል ተወልደ ብርሃን ሊሸሹ ሲሉ አፋር ላይ መያዛቸውን መርመሪ ፖሊስ ለችሎት ገለፀ።
ይህን የገለጸው የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ አባል ተጠርጣሪዎቹ በዋስ እንዲወጡ…
በተቀናጀ የከተማ ውበት፣ የአረንጓዴ ልማት እና የደረቅ ቆሻሻ አሰባሰብ ስራ የሚፈጠረው የስራ እድል በህብረተሰቡ ዘንድ ባህል ሆኖ መቀጠል አለበት- ወ/ሮ…
አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተቀናጀ የከተማ ውበት፣ የአረንጓዴ ልማት እና የደረቅ ቆሻሻ አሰባሰብ ስራ የሚፈጠረው የስራ እድል በህብረተሰቡ ዘንድ ባህል ሆኖ መቀጠል እንዳለበት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡…
ኮሎኔል ይርጋለም ፍቃዱ እና ሌተናል ኮሎኔል ተወልደ ብርሃን ሊሸሹ ሲሉ አፋር ላይ መያዛቸውን መርመሪ ፖሊስ ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ኮሎኔል ይርጋለም ፍቃዱ እና ሌተናል ኮሎኔል ተወልደ ብርሃን ሊሸሹ ሲሉ አፋር ላይ መያዛቸውን መርመሪ ፖሊስ ለችሎት ይፋ አደረገ።
ይህን የገለጸው የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ አባል ተጠርጣሪዎቹ በዋስ እንዲወጡ ፍርድቤቱን…
የመከላከያ አካዳሚክ ዲን የነበሩት ብ/ጄ አሊጋዝ ገብሬን ጨምሮ አራት የጦር መኮንኖች ለ4ኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የመከላከያ አካዳሚክ ዲን የነበሩት ብርጋዴር ጄኔራል አሊጋዝ ገብሬን ጨምሮ አራት የጦር መኮንኖች ለ4ኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 2ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት የቀረቡት ተጠርጣሪዎች 1ኛ ብርጋዴር ጄኔራል…
38ኛው የኢጋድ የመሪዎች አስቸኳይ ጉባኤ ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 38ኛው የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) የመሪዎች አስቸኳይ ጉባኤ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቀቀ፡፡
በጂቡቲ በተካሄደው ጉባኤ ኢጋድ በቀጠናው ሃገራት ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ቀጣይ አቅጣጫዎችንም…
ስኬታማ ሴቶች ለወጣት ሴቶች ልምድ የሚያካፍሉበት መርሐ ግብር ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው አመት የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ አጋማሽ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ስኬታማ ሴቶች ለወጣት ሴቶች ልምድ የሚያካፍሉበት መርሐ ግብር ይፋ ሆኗል፡፡
በሸራተን አዲስ ይፋ የሆነው መርሐ ግብር ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ የዩኒቨርሲቲ ሴት…