Fana: At a Speed of Life!

የአጋሮ ከተማ የውስጥ ለውስጥ አስፓልት መንገድ በሶስት ወራት እንዲጠናቀቅ አቅጣጫ ተቀመጠ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከሶስት ዓመት በፊት ግንባታው የተጀመረው የአጋሮ ከተማ የውስጥ ለውስጥ አስፓልት መንገድ በሚቀጥሉት ሶስት ወራት ውስጥ እንዲጠናቀቅ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጫልቱ ሳኒ አቅጣጫ አስቀመጡ። ምክትል…

በመኖሪያ ቤቱ ፈንጅና ቦምብ የተገኘበት የጎሚስታ ሰራተኛ ፍርድ ቤት ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመኖሪያ ቤቱ ፈንጅና ቦምብ ተገኝቶበታል የተባለውና ገብረመስቀል ወልደምህረት የተሰኘው ተጠርጣሪ ፍርድ ቤት ቀረበ፡፡ ግለሰቡ በዛሬው ዕለት በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ሁለተኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት የተጠርጣሪውን ጉዳይ…

ብሄራዊ ማህበረሰብ ተኮር ምክክር ዛሬ በመላው ሀገሪቱ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰላም ሚኒስቴር አመቻችነት ከዛሬ ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ ማህበረሰብ ተኮር የምክክር መድረኮች ተዘጋጅተው ሂደቱ በይፋ ተጀምሯል፡፡ ይህ ብሄራዊ ማህበረሰብ ተኮር ምክክር ሂደት በአካባቢያዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ…

ምርጫና የሴቶች የነቃ ተሳትፎ በሚል ርዕስ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ምርጫና የሴቶች የነቃ ተሳትፎ በሚል የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የሴቶችና ህጻናት ኮሚሽነር ወይዘሮ መሠረት ማሞ÷ ኢትዮጵያ የጾታ እኩልነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ…

የተለያዩ ሃገራት ወደ ብሪታኒያ የሚደረግ ጉዞን ሲያግዱ ሳዑዲ ደግሞ ዓለም አቀፍ በረራዎችን አቁማለች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በደቡብ ምስራቅ እንግሊዝ እየተስፋፋ በሚገኘው አዲሱ የኮሮና ቫይረስ ምክንያት የተለያዩ የዓለም ሃገራት ወደ ብሪታንያ የሚደረጉ በረራዎችን ማቆማቸውን አስታወቁ፡፡ በትናንትናው ዕለት የብሪታንያው ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን በአዲሱ የኮሮና ቫይረስ…

የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የአዲግራት ከተማን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ እና የጊዜያዊ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በአዲግራት ከተማ የህወሓት ጁንታ ያደረሰውን ጉዳት ጎብኝተዋል፡፡ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ሾል አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ እና በትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ…

ማህበሩ በትግራይ ክልል ለተጎዱ ዜጎች ከ3 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በትግራይ ክልል በግጭት ለተጎዱ ዜጎች ድጋፍ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ማኅበሩ በትግራይ ክልል ከተካሄደው ህግ የማስከበር ዘመቻ ጋር በተያያዘ ለተፈናቀሉ እና ጉዳት ለደረሰባቸው 2 ሺህ ዜጎች ከ3 ሚሊየን ብር…

የአውሮፓ የአቪዬሽን ደህንነት ኤጀንሲ ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን ደህንነቱ የተጠበቀ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ የአቪዬሽን ደህንነት ኤጀንሲ የቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን ዳግም እንዲበር ፈቃድ ሰጠ፡፡ የአውሮፓ የአቪዬሽን ደህንነት ኤጀንሲ ሃላፊ÷ የቦይንግ 737 ማክስ አሁን ለመብረር ደህንነቱ የተጠበቀ ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡…

ሃገር አቀፍ የፀረ ሙስና ንቅናቄ መድረክ በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ነው

ሃገር አቀፍ የፀረ ሙስና ንቅናቄ መድረክ በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ነው አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃገር አቀፍ የፀረ ሙስና የንቅናቄ መድረክ በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ መድረኩ ፌደራል የሥነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የተዘጋጀ ነው፡፡ በመድረኩ…

በጣና ሃይቅ ዙሪያ ግንባታቸው የተጠናቀቀና በግንባታ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን በተመለከተ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በጣና ሃይቅ ዙሪያ ግንባታቸው የተጠናቀቀና በግንባታ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶች ርክክብና ግንባታው ሊፋጠን በሚችልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ በውይይቱ ላይ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሾለሽ…