Fana: At a Speed of Life!

የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጀኔራል ይልማ መርዳሳ የምዕራብ አየር ምድብን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጀኔራል ይልማ መርዳሳ የምዕራብ አየር ምድብን ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸው ወቅትም የምድቡ ሰራዊት ከሀዲው ያሴረውን ሀገርን የማተራመስ እቅድ ለማክሸፍ አመራሩ በጥበብ አባላቱም በጀግንነት ውሎ ለፈፀሙት አኩሪ…

የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ከሱዳን መሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የተመራ ልዑክ ከሱዳን መሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ሚኒስትር ሃሺም ኢብነኦፍ ሱሌይማን ጋር ተወያይቷል፡፡ በውይይቱ ወቅት በሃገራቱ የትራንስፖርት ዘርፍ ዙሪያ መክረዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም በሃገራቱ…

በአማራ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል ዓቀፍ ፈተና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል ዓቀፍ ፈተና መሰጠት ተጀመረ፡፡ ፈተናው በ5 ሺህ 162 ትምህርት ቤቶች እና የፈተና ጣቢያዎች እየተሰጠ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ጌታቸው ቢያዝን ተናግረዋል፡፡ 415 ሺህ…

ወጣቶች የዲጂታል እውቀት እንዲኖራቸው ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር "የጤና ጉዞ ወደ ኪቢቃሎ ተራራ" በሚል ለወጣቶች የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025ን አስተዋወቀ። ትውውቁ በወልዲያ ከተማ ተራራ ላይ በተደረው ጉዞ ላይ ለተሳተፉ ወጣቶች የተደረገ መሆኑንም ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡…

ላለፉት 30 አመታት አዲስ አበባ በሚገኘው የጣሊያን ኤምባሲ ተጠልለው በነበሩ የደርግ ባለስልጣናት ላይ ተላልፎ የነበረው የሞት ፍርድ ወደ እድሜ ልክ እስራት…

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት 30 አመታት አዲስ አበባ በሚገኘው የጣሊያን ኤምባሲ ተጠልለው በነበሩት የደርግ ባለስልጣናት ላይ ተላልፎ የነበረው የሞት ፍርድ ወደ እድሜ ልክ እስራት ተሻሻለ፡፡ ማሻሻያውንም የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በፊርማቸው…

ተጨማሪ 457 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 827 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 5 ሺህ 373 የላቦራቶሪ ምርመራ 457 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 119 ሺህ 951 ደርሷል። በሌላ በኩል 827…

በውጭ ሀገራት እየኖሩ የእስር ማዘዣ የወጣባቸውን ተጠርጣሪዎች ከኢንተር ፖል ጋር በመነጋገር በቁጥጥር ስር ለማዋል ይሰራል-የፌደራል ፖሊስ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ሀገራት እየኖሩ ከጁንታው ጋር ተባባሪ በመሆናቸው የእስር ማዘዣ የወጣባቸውን ተጠርጣሪዎች ከዓለም አቀፉ የፖሊስ ድርጅት (ኢንተርፖል) ጋር በመነጋገር በቁጥጥር ስር ለማዋል እንደሚሰራ የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ። በፌደራል ፖሊስ የወንጀል…

ጠ/ሚ ዐቢይ የኢጋድ አባል ሀገራት መሪዎች ህግን ለማስከበር እርምጃው ህጋዊነት እውቅና መስጠታቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የኢጋድ አባል ሀገራት መሪዎች በትግራይ ክልል የነበረውን ህግን ማስከበር እርምጃ  ህጋዊነት በመረዳታቸው እና እውቅና መስጠታቸው ምስጋና አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ለመደገፍ ላሳዩት ተነሳሽነትም ጥልቅ…

በትግራይ ክልል ከ16 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው መድኃኒቶችና የሕክምና መገልገያዎች ተሰራጩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ለሚገኙ ጤና ተቋማትከ16 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው መድኃኒቶችና የሕክምና መገልገያዎች ተሰራጭተዋል። ጤና ሚኒስቴር ባለፉት ሁለት ሳምንታት ከ16 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የተለያዩ መድኃኒቶችና የሕክምና…

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን በታዛኒያ አቻው በመለያ ምት ተሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን በታዛኒያ አቻው በመለያ ምት ተሸነፈ። ይህን ተከትሎ ከምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ  የፍፃሜ ጨዋታ ውጭ ሆኗል። 90 ደቂቃው በ1 ለ 1 በሆነ በመጠናቀቁ…