Fana: At a Speed of Life!

ግብፅ ከምትፈፅመው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ እርምጃ እንዲወሰድባት ውሳኔ ሀሳብ በአውሮፓ ህብረት ፓርላማ ፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ፓርላማ አባል ሀገራቱ ግብፅ እየፈፀመችው ከሚገኘው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ እርምጃ እንዲወስዱ የውሳኔ ሀሳብ አሳለፈ። የአውሮፓ ፖለቲከኞች ግብፅ በምትፈፅመው የሰብዓዊ መብት ምክንያት ቆራጥ እና የተቀናጀ እርምጃ ሊወሰድባት…

የህወሓት ጁንታ ከማረሚያ ቤት በመልቀቅ ለዘረፋ ያሰማራቸውን ወንጀለኞች በቁጥጥር ስር የማዋሉ ተግባር ተጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ጁንታ ከማረሚያ ቤት በመልቀቅ ለዘረፋ ያሰማራቸውን ወንጀለኞች በቁጥጥር ስር የማዋሉ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ። በፌደራል ፖሊስ የወንጀል መከላከል ዘርፍ ሃላፊ ምክትል ኮሚሽነር መላኩ ፋንታ ዛሬ በመቀሌ ከተማ…

ወ/ሮ አዳነች ተጥሎ በተገኘ የእጅ ቦምብ የሶስት የጎዳና ተዳዳሪዎች ህይወት በማለፉ የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ለልማት በፈረሰ ክፍት ቦታ ላይ ማንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች ተጥሎ በተገኘ የእጅ ቦምብ የሶስት የጎዳና ተዳዳሪዎች ህይወት በማለፉ የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ። ምክትል ከንቲባው በፈነዳው…

የኢጋድ 38ኛው አስቸኳይ የመሪዎች ጉባኤ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) 38ኛው አስቸኳይ ጉባኤ በጅቡቲ ተካሄደ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የሱዳን ፣ የኬንያ ፣ የሶማሊያ ፣ የጅቡቲ እና የደቡብ ሱዳን መሪዎች ተሳትፈዋል፡፡ በስብሰባው የአፍሪካ…

ተፈላጊ የህወሓት ጁንታ አባላትን ለመጠቆም ዜጎች ጥቆማ የሚያቀርቡባቸው ስልክ ቁጥሮች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተፈላጊ የህወሓት ጁንታ አባላት የተደበቁበትን ጥቆማ ለሚያደርሱ ዜጎች ስልክ ቁጥሮችን የመከላከያ ሰራዊት ይፋ አድርጓል። ተፈላጊ የጁንታው አባላት ያሉበትን ለጠቆመ 10 ሚሊየን ብር የማበረታቻ ሽልማት መዘጋጀቱን የመከላከያ ሰራዊት የህብረተሰብ…

በወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልኡክ በጂማ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች ጉብኝት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳር እና የከተማ ልማት ክላስተር አስተባባሪ በወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልኡክ በጂማ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች ጉብኝት እያደረገ ነው። ልኡኩ በዞኑ ቀርሳ ወረዳ በእንስሳት ማደለብ እና ዓሳ ማርባት ተግባር ተሠማርተው…

የኢትዮጵያ፣ሱዳን ፣ ኬንያ ፣ ሶማሊያ እና ጅቡቲ መሪዎች የጋራ ውይይት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በ38ኛው አስቸኳይ የኢጋድ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ጅቡቲ ይገኛሉ። በዚህ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኢጋድ አባል ሀገራት መሪዎች ጋር የተናጠል ውይይት አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከተናጠል ውይይቱ ባሻገር …

የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራምን በጋራ ለማስፈፀም የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ፊርማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራምን በጋራ ለማስፈፀም የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ፊርማ ተካሄደ። የሰላም ሚኒስቴር ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራምን በጋራ ለማስፈፀም ከክልሎችና ከከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ…

በልደታ ክ/ከተማ ስልጤ መስኪድ ጀርባ በፈነዳ ቦንብ የሰው ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ  ልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ስልጤ መስኪድ ጀርባ በፈነዳ ቦንብ የሰው ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ዛሬ ከጠዋቱ 2 ሰዓት  ተኩል በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ስልጤ መስኪድ ጀርባ…

ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ በ2012 በጀት አመት ከግብር በፊት 582 ሚሊዮን ብር ትርፍ ማስመዝገቡን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ በ2012 በጀት አመት ከግብር በፊት 582 ሚሊዮን ብር ትርፍ አስመዘገቡን ገለጸ። ባንኩ ባለፈው በጀት ዓመት በሃገር ደረጃ እንዲሁም በአለም አቀፍ ደረጃ ያጋጠሙትን ፈተናዎች በመቋቋም ከግብር በፊት 582 ሚሊዮን ብር ትርፍ…