በመቐለ ለነዋሪዎች ሰብአዊ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መቐለ ከተማ የደረሰው የእለት ደራሽ የምግብና የቁሳቁስ ድጋፍ ለዜጎች በመድረስ ላይ መሆኑን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ገለጸ።
የጊዜያዊ አስተዳደሩ የሰብዓዊ ድጋፍ አሰተባባሪ ወይዘሮ ሳባ ገብረማርያም በመቀሌ ከተማ ለ80 ሺህ ዜጎች ሰብዓዊ…