በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር ግርማ ተመስገን ለኢጋድ እና የአፍሪካ ሃገራት አምባሳደሮች በህግ ማስከበር ዘመቻው ዙሪያ ማብራሪያ ሰጡ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር ግርማ ተመስገን መቀመጫቸውን አንካራ ላደረጉ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነት መንግስታት (ኢጋድ) እና የአፍሪካ አምባሳደሮች በትግራይ ክልል ስለተወሰደው ህግ ማስከበር ዘመቻ ዙሪያ ማብራሪያ ሰጡ።
አምባሳደር ግርማ…