Fana: At a Speed of Life!

አለም ዓቀፉ የፍልሰት ድርጅት ለሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ለመረጃ መስጫ ማዕከል ግብዓት የሚያገለግል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት ለሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ለመረጃ መስጫ ማእከል ግብአት የሚያገለግል የገነዘብ መጠኑ ከአንድ ሚሊየን አንድ መቶ አርባ አምስት ሺህ ብር በላይ የሆኑ የተለያዩ ድጋፎችን አበረከተ፡፡…

በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚታዩ ተግዳሮቶችን መፍታት እንደሚገባ ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመስክ ምልከታ ባደረገበት ወቅት በፓርኩ ውጤታማነት ላይ ያጋጠሙ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት መስራት እንደሚገባ አሳሰበ፡፡…

የወላይታ ቱሳ ስፖርት ክለብ መስራች አባ ጂኖ ቤናንቲ አረፉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍቢሲ) የወላይታ ቱሳ ስፖርት ክለብ መስራች አባ ጂኖ ቤናንቲ አረፉ። ጣሊያናዊው አባ ጂኖ ቤናንቲ በጣሊያን ሀገር ሳን ሰቨሪኖ ደልማርክ በምትባል ምዕራብ ጣሊያን ከተማ እ.አ.አ. ሚያዝያ 23 ቀን 1944 ተወልደው በካቶሊክ ቤተ እምነት ሚሲዮናዊ ሆነው እ.አ.አ…

አጥፊ የሆኑ የጉግል ክሮም እና የማይክሮሶፍት ኤጀ ቅጥያዎች በሚሊየን የሚቆጠሩ ተጠቃሚዎችን ለመረጃ ጥቃት እንዳጋለጣቸዉ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አጥፊ የሆኑ የጉግል ክሮም እና ማይክሮሶፍት ኤጀ የመረጃ ማፈላለጊያ ቅጥያዎች  በሚሊየን የሚቆጠሩ ተጠቃሚዎችን ለመረጃ ስርቆትና  ጥቃት ተጋላጭ እንዳደረጋቸዉ አቫስት ኩባንያ ገለጸ፡፡ የአቫስት ኩባንያ የሳይበር ደህንነት ተመራማሪዎች በበርካታ…

ም/ጠ/ሚ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ ከፊንላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍቢሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮነን ከፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፔካ ሃቪስቶ ጋር ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን ከፊንላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፔካ ሃቪስቶ ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ በስልክ ባደረጉት…

ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ለፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን መልካም ጤንነትና በፍጥነት እንዲያገግሙ ተመኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን መልካም ጤንነትና በፍጥነት እንዲያገግሙ ተመኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የፕሬዚዳንቱን በኮሮና መያዝ ተከትሎ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ነው ምኞታቸውን…

ቋሚ ኮሚቴው ከመማር ማስተማሩ ጎን ለጎን ኮቪድን ለመከላከል በትኩረት መስራት እንደሚገባ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የመስክ ምልከታ ባደረገበት ወቅት ዩኒቨርሲቲው ከመማር ማስተማር ስራው ጎን ለጎን ኮቪድን ለመከላከል በትኩረት…

ከባህርዳር ከተማ የሚወጣው ፍሳሽ ቆሻሻ ከ70 እስከ 80 በመቶው በቀጥታ ወደ ጣና ሐይቅ ይገባል – ጥናት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍቢሲ) ከባህርዳር ከተማ የሚወጣው ፍሳሽ ቆሻሻ ከ70 እስከ 80 በመቶው በቀጥታ ወደ ጣና ሐይቅ እንደሚገባ በአንድ ጥናት ተመላክቷል፡፡ በአማራ ክልል ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ አስተባባሪነት ከባህርዳር ከተማ አስተዳደር ወሰን "የጣና ሐይቅ ዳርቻ…

አምባሳደር ነብያት የህግ ማስከበር ዘመቻው መጠናቀቁን ገለጻ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአልጄሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በትግራይ ክልል የተወሰደው ህግ የማስከበር ዘመቻ በስኬት መጠናቁን ገለጹ፡፡ አምባሳደር ነብያት ከአልጀሪያው ኤል ቻብ ጋዜጣ ጋር በትግራይ ክልል ከተወሰደው የህግ ማስከበር ዘመቻ እና ሃገራዊ ጉዳዮች…

ፓርቲዎች የተሻለ ሀሳብ በማቅረብ ከዴሞክራሲ እሴቶች ካፈነገጡ አካሄዶች የታረመ ተግባር ላይ ሊያተኩሩ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች የተሻለ ሀሳባቸውን በምርጫ በማቅረብ ከዴሞክራሲ እሴቶች ካፈነገጡ አካሄዶች የታረመ ተግባር ላይ ሊያተኩሩ እንደሚገባ የህግ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የህግ ምሁራን የፖለቲካ ፓርቲዎች…