Fana: At a Speed of Life!

94 በመቶ ኢትዮጵያውያን የኮቪድ19 ክትባትን ለመውሰድ ፈቃደኛ ናቸው – የአፍሪካ በሽታ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ማዕከል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ክትባት ደህንነት ከተረጋገጠ እና ስኬታማ ከሆነ 94 በመቶ ኢትዮጵያውያን ክትባቱን ለመውሰድ ፈቃደኛ እንደሆኑ ባደረገው የዳሰሳ ጥናት ማወቁን የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠር እና መከላከያ ማዕከል (ሲዲሲ) አስታወቀ። የአፍሪካ በሽታ…

ሁለት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰራተኞች ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ አገልግሎት የሰሜን አዲስ አበባ ዲስትሪክት ሰራተኞች የሆኑ ሁለት ግለሰቦች ከተገልጋይ 3 ሺህ ብር ጉቦ ሲቀብሉ በፖሊስ እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን ተቋሙ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ላይ…

በፕሪሚየር ሊጉ ሰበታ ከተማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት ጨዋታ ዛሬ ተካሄዷል፡፡ ረፋድ ላይ ሃዋሳ ከተማ ከተማን ከሰበታ ከተማ ባገናኘው ጨዋታ ሰበታ ከተማ ድል ቀንቶታል፡፡ ጨዋታውን ሰበታ 3 ለ 1 ሲያሸንፍ አለማየሁ ሙለታ፣ ዳዊት እስጢፋኖስ እና…

ሳዑዲ ዓረቢያ እና ባህሬን የኮቪድ 19 ክትባት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ ዓረቢያ እና ባህሬን የኮቪድ 19 ክትባት መርሃ ግብሮችን ጀምረዋል። ሳዑዲ ዓረቢያ መጠነ ሰፊ የኮቪድ 19 የክትባት መርሃ ግብር ጀምራለች ፡፡ በባህረ ሰላጤዋ ሃገር ባለፈው ሳምንት  ጥቅም ላይ እንዲውል የተፈቀደውን የኮሮና ክትባት…

የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ ዛሬም እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ ዛሬም እንደቀጠለ ነው፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስበስባውን ከትናንት ጀምሮ እያካሄደ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ዛሬም በተለያዩ ጉዳዮች ላይ…

በኬኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የወታደራዊ ከፍተኛ መኮንን የሆኑት ብርጋዴር ጀኔራል ኪዱ ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የወታደራዊ ከፍተኛ መኮንን ብርጋዴር ጀኔራል ኪዱ አለሙ ፍርድቤት ቀረቡ፡፡ ተጠርጣሪው በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድቤት አንደኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት የቀረቡ ሲሆን መርማሪ ፖሊስም የሰራቸውን የምርመራ ስራዎች ለችሎቱ…

በምዕራብ ሐረርጌ 220 የተለያዩ ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያዎችና የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ሐረርጌ ሐብሮ ወረዳ 220 የተለያዩ ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያዎችና የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ፡፡ ክላሽን ጨምሮ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች፣ ቦምብ እና ሽጉጦች እንዲሁም ከ897 ሺህ ብር በላይ ግምት ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች…

በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር ግርማ ተመስገን ለኢጋድ እና የአፍሪካ ሃገራት አምባሳደሮች በህግ ማስከበር ዘመቻው ዙሪያ ማብራሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር ግርማ ተመስገን መቀመጫቸውን አንካራ ላደረጉ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነት መንግስታት (ኢጋድ) እና የአፍሪካ አምባሳደሮች በትግራይ ክልል ስለተወሰደው ህግ ማስከበር ዘመቻ ዙሪያ ማብራሪያ ሰጡ። አምባሳደር ግርማ…

የፅንፈኛው ቡድን የመረጃ ምረዛን ለማክሸፍ እውነታን መሰረት ያደረገ የተቀናጀ ስራ መስራት እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የፅንፈኛው ቡድን የመረጃ ምረዛን ለማክሸፍ እውነታን መሰረት ያደረገ የተቀናጀ ስራ መስራት እንደሚገባ በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ እና በሩሲያ የወዳጅነት ዩኒቨርሲቲ በምርምር ስራ ላይ የሚገኙ ትውልደ ኢትዮዽያውያን ምሁራን ተናገሩ። የኦክስፎርድ…

ኢትዮጵያ ያስተናገደችዉ የአኖካ ጉባኤ ዝግጅት ስኬታማ እንደነበር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ያስተናገደችዉ የአፍሪካ ኦሊምፒክ ኮሚቴዎች ማህበር (አኖካ) ጉባኤ ዝግጅት ስኬታማ እንደነበር ተገለፀ፡፡ የአኖካ ጉባኤ እና የጠቅላይ ሚኒስትር አዐይ አሕመድ የሽልማት እና የምስጋና መርሃ ግብር ተካሄዷል፡፡…