94 በመቶ ኢትዮጵያውያን የኮቪድ19 ክትባትን ለመውሰድ ፈቃደኛ ናቸው – የአፍሪካ በሽታ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ማዕከል
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ክትባት ደህንነት ከተረጋገጠ እና ስኬታማ ከሆነ 94 በመቶ ኢትዮጵያውያን ክትባቱን ለመውሰድ ፈቃደኛ እንደሆኑ ባደረገው የዳሰሳ ጥናት ማወቁን የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠር እና መከላከያ ማዕከል (ሲዲሲ) አስታወቀ።
የአፍሪካ በሽታ…