Fana: At a Speed of Life!

የደራሲና ተዋናይ ተ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደራሲና ተዋናይ ተባባሪ ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ ስርዓተ ቀብር በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል። ተባባሪ ፕሮፌሰር ተስፋዬ የተለያዩ መፅሃፍትን የደረሱ ሲሆን በተለያዩ ፊልሞች እና ድራማዎች ላይም በተዋናይነት ተሳትፈዋል። ዛሬ…

የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ለመከላከያ ሠራዊት ልጆች የመማሪያ ቁሳቁሶችን አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ለመከላከያ ሰራዊት ልጆች ደብተር፣ እስክርቢቶ እና እርሳሶችን ማበርከቱ ተገልጿል፡፡ የስፖርት ክለቡ ለሠራዊቱ ልጆች መማሪያ የሚሆን 50 ሺህ ደብተሮችን፣ 5 ሺህ እስክርቢቶና 5 ሺህ እርሳሶችን አበርክቷል፡፡…

ሰዎችን በማገት 30 ሚሊየን ብር ሲጠይቁ እና ከባድ ውንብድና ሲፈጽሙ ነበር የተባሉ 5 ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮማንደርና ደህንነት ነን እያሉ ሰዎችን በማገት 30 ሚሊየን ብር ሲጠይቁ እና ከባድ ውንብድና ሲፈጽሙ ነበር የተባሉ 5 ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ። ዛሬ ጉዳያቸው በፍርድ ቤት የታዩት ተጠርጣሪዎች ያሬድ ኦሊቃ እና ፍቃዱ እዮኤልን ጨምሮ አምስት…

እነጃዋር መሀመድ በአቅራቢያችን ችሎት ጉዳያችን ይታይልን ብለው ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድቤት ልደታ ምድብ አንደኛ የህገመንግስትና የፀረ ሽብር ወንጀሎች ጉዳይ ችሎት የእነ ጃዋር መሀመድን ጉዳይ ዛሬ ተመልክቷል፡፡ ከዚህ በፊት አቶ ጃዋር መሀመድ፣ በቀለ ገርባ፣ ሀምዛ አዳነ እና ሸምሰዲን…

ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው፡፡ ፕሬዚዳንቱ ምልክት ማሳየታቸውን ተከትሎ በተደረገላቸው ምርመራ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት አስታውቋል፡፡ ይህን ተከትሎም ለሰባት ቀናት…

በትግራይ ከጁንታው ጋር ተሰልፎ የነበረው የኦነግ ሸኔ አባል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ22 አመት ወጣት ሲሆን ፈይሳ ተካ ይባላል፡፡ ትውልድና እድገቱ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ግንደ በረት ከተማ ነው፡፡ ትምህርቱን ከስምንተኛ ክፍል አቋርጦ ሀገራችንን ነጻ እናውጣ እያለ በሚሰብከው ታደሰ ጆንሴ በሚባል ሰው አማካኝነት…

የብሄራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መፅሐፍት ኤጀንሲ አቋርጦ የነበረውን አገልግሎት ታህሳስ 12 ቀን ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መፅሐፍት ኤጀንሲ (ወመዘክር) በኮቪድ- 19 ምክንያት አቋርጦት የነበረውን አገልግሎት ከታህሳስ 12 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ መስጠት እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡ የኮቪድ-19 ፕሮቶኮል መመሪያን ጠብቆ ቤተ መፅሐፍቱን…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስነ ህዝብ ፈንድ የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስነ ህዝብ ፈንድ የኢትዮጵያ ተወካይ ዴኒያ ጋይሌ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ አቶ ደመቀ መንግስት በትግራይ ክልል ስለወሰደው ህግን የማስከበር ዘመቻ ገለጻ…

በአዲስ አበባ በ200 ሚሊየን ብር ወጪ ከተማ የማስዋብ ስራ ሊከናወን ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ200 ሚሊየን ብር ወጪ የመንገድ ዳር አካፋዮችንና ፓርኮችን የማስዋብ ስራ ሊከናወን መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ። በዚህ ስራ 28 ሺህ 162 ወጣቶች የስራ ዕድል እንደሚፈጠርላቸው በምክትል ከንቲባ ማዕረግ…

በጋምቤላ ክልል የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ሊጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል የግብርናውን ልማት በማዘመን የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ሊጠናከር እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ፡፡ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ…